እኔ ገና ነኝ አልደረስኩም ብዬ ከሆነ ቦታ ለመድረስ አልማለሁ። ግና እኔ ካለሁበት ለመድረስ የሚያስቡ ከኋላዬ ብዙ ሰዎች እንዳሉ አውቃለሁ። ጌታዬ በየሕይወት እርከኖቼ ሁሉ አንተን እያስታወስኩ፣ ፀጋህን እያመሰገንኩ የምኖር አድርገኝ። http://t.me/MuhammedSeidABX 2.2K viewsedited 17:01