ተውሒድን አጥብቀህ ካልያዝክ፣ አላህን ብቻ ካልፈራህ ... * የሌሊት ወፍን ትፈራለህ፣ * በቁራ | ABX
ተውሒድን አጥብቀህ ካልያዝክ፣ አላህን ብቻ ካልፈራህ ...
* የሌሊት ወፍን ትፈራለህ፣
* በቁራ ጩኸት ትደነግጣለህ፣
* በጥቁር ድመት መንገድ ትቀይራለህ፣
* በታሰረ ፌስታል ትበረግጋለህ፣
* በጠንቋይ ትንቢት ሰላም ታጣለህ፣
* በመጥፎ ህልም ስትቃዥ ታድራለህ፣
http://t.me/MuhammedSeidABX