በ ብዙ የ በረሃ አባቶች ጭምር መንፈሳዊነቱና ከፍ ያለ እዉቀቱ የሚነገርለት ከ 360 ዓ.ም-449ዓ.ም የነበረዉ ቅዱስ አባ አርሳኔዎስ /abba arsenius/ አንድ ታሪክ ና ወርቃማ አባባል : በ አንድ ዘመን አንዱ መነኩሴ ወደ አባ አርሳኔዎስ ዘንድ በመሄድ " ለምንድር ነው የምታገልለን" በማለት ጠየቀዉ ። አባ አርሳኔዎስ ደግሞ እንዲህ አሉት "እንደምወዳችሁ እግዚአብሔር ያውቃል። ይሁን እንጂ በ አንድ ጊዜ ከሰውና ከ እግዚአብሔር ጋር መኖር አልችልም። እልፍ አእላፋት የሆኑት መላእክት ያላቸው ፈቃድ አንድ ነው፤ የ ሰዎች ፈቃድ ደግሞ ብዙ ናቸው። ስለዚህ ከሰዎች ጋር ለመሆን ብዬ እግዚአብሔር አልተውም።" " ከሰዎች ጋር ለመሆን ብዬ እግዚአብሔር አልተውም።" 23.7K viewsedited 19:34