#University_Of_Gondar የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የ2014 ዓ.ም የተማሪዎች የምረቃ ስነ ስርዓት ነሐሴ 28/2014 ዓ.ም ይከናወናል፡፡ ትምህርታቸውን በተለያዩ መርሃ ግብሮች ተከታትለው ያጠናቀቁ ከ5 ሺህ 500 በላይ ተማሪዎችን በዕለቱ እንደሚያስመርቅ ዩኒቨርሲቲው ገልጿል። ተመራቂዎቹ በቅድመ ምረቃ እና በድህረ ምረቃ ፕሮግራሞች ትምህርታቸውን ተከታትለው ያጠናቀቁ ናቸው። Share&forward Join @merejamnch @merejamnch cross promotion መስራት የምትፈልጉ Contact with me @Gashtiman25 683 views11:21