የባሕር ዳር ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ሥራ አስፈጻሚ ቦርድ ምንይችል ግታውን (ዶ/ር) የኢንስቲትዩቱ ማኔጂንግ ዳይሬክተር አድርጎ ሾሟል። ተሿሚው ለቀጣይ ሦሥት ዓመታት ኢንስቲትዩቱን እንደሚመሩ ተገልጿል። ምንይችል ግታው (ዶ/ር) የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ዲን በመሆን ሲያገለግሉ ቆይተዋል። Share&forward Join @merejamnch @merejamnch cross promotion መስራት የምትፈልጉ Contact with me @Gashtiman25 1.0K views11:52