ሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ሀገር አቀፍ የሕግ መውጫ ፈተና ከወሰዱ 58 ተማሪዎቹ 52ቱ የመውጫ ፈተናውን ማለፋቸውን አሳውቋል። 10 ሴት እና 42 ወንድ በድምሩ 52 ተማሪዎች የመውጫ ፈተናውን በከፍተኛ ውጤት ማለፋቸውን የዩኒቨርሲቲው የሕግ ትምህርት ቤት ዲን ምንዳ ግርማ ገልጸዋል፡፡ ውጤቱ ሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ በሀገር አቀፍ ደረጃ በከፍተኛ ደረጃ ተማሪዎቻቸውን ካሳለፉ የትምህርት ተቋማት ውስጥ አንዱ መሆኑን ዲኑ ጠቁመዋል። Share&forward Join @merejamnch @merejamnch cross promotion መስራት የምትፈልጉ Contact with me @Gashtiman25 948 views10:53