የጤና ሚኒስቴር ሀገር አቀፍ የጤና ባለሙያዎች የብቃት ምዘና ፈተናን ዛሬ መሰጠት ይጀምራል።
በዚህም የፋርማሲ፣ አንስቴዥያ እና ሜዲካል ራዲዮሎጂ ቴክኖሎጂ ባለሙያዎች ዛሬ የምዘና ፈተናውን ይወስዳሉ።
ለአምስት ቀናት በሚቆየው የብቃት ምዘና የነርሲንግ ባለሙያዎች ነሐሴ 24/2014 ዓ.ም፣ የህክምና እና ጤና መኮንን ባለሙያዎች ነሐሴ 25/2014 ዓ.ም፣ የሚድዋይፈሪ፣ ዴንታል ሜዲስን እና ኢንቫይሮመንታል ሄልዝ ባለሙያዎች ነሐሴ 26/2014 ዓ.ም እንዲሁም የሜዲካል ላብራቶሪ ሳይንስ፣ ፔዲያትሪክ ነርሲንግ እና ሳይካትሪ ነርሲንግ ባለሙያዎች ነሐሴ 27/2014 ዓ.ም የምዘና ፈተናው ይወስዳሉ።
Share&forward
Join
@merejamnch
@merejamnch
cross promotion መስራት የምትፈልጉ
Contact with me
@Gashtiman25