#AmharaEducationBureau በአማራ ክልል የ2015 የትምህርት ዘመን የተማሪዎች ምዝገባ ከነሐሴ 23/2014 ዓ.ም እስከ ጳጉሜን 04/2014 ዓ.ም ድረስ ባሉት ቀናት እንደሚካሄድ የክልሉ ትምህርት ቢሮ አሳውቋል። ወላጆች እድሜያቸው ለትምህርት የደረሱ ህጻናትን ለትምህርት እንዲያስመዝግቡ ቢሮው አሳስቧል። Share&forward Join @merejamnch @merejamnch cross promotion መስራት የምትፈልጉ Contact with me @Gashtiman25 953 views05:57