Get Mystery Box with random crypto!

እንኳን ደስ አለን | Mereja Tv

እንኳን ደስ አለን

የታላቁ ኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ሶስተኛው ዙር የውሃ ሙሌት በስኬት ተጠናቆ ውሃ በግድቡ አናት ላይ መፍሰስ ጀምሯል፡፡

የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ 2ኛ ተርባይን የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጨት ስራ በትናንትናው ዕለት በይፋ መጀመሩ ይታወሳል፡

በአፍሪካ ግዙፉ የኃይል ማመንጫ የሆነው ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ የደረሰበትን ከባህር ጠለል በላይ 6 መቶ ሜትር ከፍታ አልፎ የግድቡ ውሃ ወደታችኛው ተፋሰስ አገራት መሄዱን ቀጥሏል።

ባለፉት ሁለት ዓመታትም የግድቡ ሙሌት በስኬት መከናወኑም የሚታወስ ነው፡፡ 06/12/2014