ምክረ አበው MEKRA ABAW pinned «በሕማማት የማይፈጸሙ ተግበራት እና ሥርዓቱ ሼር በማድረግ ያድርሱ መስቀል መሳለም የፍትሐት ጸሎት ታቦት ማውጣት ከጸሎተ ሐሙስ በስተቀር ቅዳሴ መቀደስ መሳሳም ዕልልታና ጭብጨባ ሥርዓተ ማኅሌትና ከበሮ ዝማሬ ታቦት ማውጣት የኑዛዜ ጸሎት በሰሙነ ሕማማት በሌሊት የጸሎትና የስግደት ሥርዓት ሌሊት ከስድስት ሰዓት ጀምሮ ካህናትና ምዕመናን ወደ ቤተ ክርስቲያን ሲገቡ መጀመርያ የራሳቸው…» 10:43