የአገር መከላከያ ሰራዊት ከሰፈረበት አንገር ጉትን 50 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በሚገኘው ኪረሙ ወረዳ ሀሮ አዲስ ዓለም ቀበሌ ላይ ንፁኃን ዜጎች የአማራ ማንነታቸው ተለይቶ ጭፍጨፋ እየተፈፀመባቸው መሆኑን መረጃዎች ደርሰውናል። የፌዴራሉ መንግስት አመራሮችና የአገር መከላከያ ሰራዊት አዛዦች በአማሮች ላይ እየተፈፀመ ያለውን ጅምላ ጭፍጨፋ እንዲያስቆሙ ጥሪ አቀርባለሁ። 4.9K views13:11