የብልጽግና ባለሥልጣናት በወለጋ በአማራ ላይ የሚፈጽሙትንና የሚያስፈጽሙትን የዘር ፍጅት በ«ጽንፈኛ ፋኖ» ተረክ መሸፋፈን አይቻላቸውም። ይዘገይ ካልሆነ በስተቀር ከወንጀል ተጠያቂነትም አያመልጡም። (ባለፉት ዓመታት ወለጋ በፌዴራል መንግስት ኮማንድ ፖስት ስር ያለ መሆኑን ሁሉም በቁምነገር እንዲመዘግበው ማስታዎስ እፈልጋለሁ።) 1.8K views12:38