የግእዝ ቁጥር ከግሪክ የተወሰደ ነው እንደማለት ከሀዲነትና ድንቁርና በዘመኔ ገጥሞኝ አያውቅም፤ ወደፊትም የሚገጥመኝ አይመስለኝም። ያዘንኩት ግን በአላዋቂዎች ድፍረት አይደለም፤ በአዋቂዎች የፍርኃት ዝምታ እንጂ! 11.5K views07:34