Get Mystery Box with random crypto!

ማረፊያ ጥበብ

የቴሌግራም ቻናል አርማ marefiyatbeb — ማረፊያ ጥበብ
የቴሌግራም ቻናል አርማ marefiyatbeb — ማረፊያ ጥበብ
የሰርጥ አድራሻ: @marefiyatbeb
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 1.86K

Ratings & Reviews

2.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

0

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 3

2022-03-02 22:03:01
#ሁላችሁም_ተጋብዛችኋል። (በነጻ)
-----
ልዩ መርሐግብር:- መጽሐፍ የማስፈረም: ከደራስያን ጋር የመተዋወቅና የመጨዋወት ልዩ ሥነስርዓት::

የምጽሐፉ ደራሲ እና የክብር እንግዳ ዓለማየሁ ገ/ሕይወት

የተመረጠው መጽሐፍ:- በፍቅር መንገድ

የመርሐግብሩ አሰናጅ:- ዛጎል የመጻሕፍት ባንክ እና ዋልያ መጻሕፍት::

ቦታ:- አራት ኪሎ: ከቱሪስት ሆቴል ጀርባ: ኢክላስ ህንጻ ዋልያ መጻሕፍት::

ቀን:- ቅዳሜ: የካቲት 26: 2014: ከሰዓት በኋላ ከ10:00 እስከ 12:00 ድረስ:: (በሰዓቱ ይጀመራል)

ማስታወሻ::

1) እንዲህ ዓይነቱ ፕሮግራም ቀጣይነት ያለው ነው::

2) ከዚህ ቀደም የተደረጉ መሰል ፕሮግራሞችን ለመከታተል በዋልያ ቡክ ስቶር ቻናል ያገኙናል።
( https://m.youtube.com/channel/UCT2s8ZltG5kIS6Q1n7NGGxw)
650 views19:03
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-03-02 08:09:39 walia publisher እና ዛጎል የመጻሕፍት ባንክ በሚያዘጋጁት ሳምንታዊ ፕሮግራም ላይ የታደማችሁ ከታች ባለው የቴሌግራም ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ምስላችሁን መጋራት ትችላላችሁ።

https://t.me/waliabooks
568 views05:09
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-02-28 16:18:57
""ያ መጽሐፌ መታተም አልነበረበትም !" ሣህለሥላሴ ብርሃነማርያም (ደራሲ እና ተርጓሚ) ክፍል አንድ"


632 views13:18
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-02-27 08:06:50 ልዩ ፕሮግራም
አደዋ
#ነፃነት_እና_ክብር
ዶክተር እዳለጌታ ከበደ
ዶክተር ዳኛቸው አሰፋ
ቡርሃን አዲስ
ገጣሚ ሳባ መኩሪያ
ገጣሚ ሰለሞን ሳህለ

ዛሬ 20/6/2014 ከቀኑ ዘጠኝ ሰዓት
ቦታ አራት ኪሎ ዋልያ መጻሕፍት

ሼር
675 views05:06
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-02-26 02:14:48
#የመጻሕፍት_ምረቃ

(ከባዶ ላይ መዝገን እና የካህሊል አማልክት)

በያቆብ ብርሃኑ

አርብ 18/6/2014

ሰዓት 11:00

Walia publisher

ቦታ አራት ኪሎ ዋልያ መጻሕፍት
680 views23:14
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-02-02 21:48:41 #ለመረጃ_ይሆን_ዘንድ

ዛጎል የመጻሕፍት ባንክ: ጥር 21/2014 ዓ.ም: ቅዳሜ: 8:00 ሰዓት: ንባብና አንባቢ እንዲበዛ ጥረት ለሚያደርጉ ለሰባት አካላት ለመተዋወቂያ ይሆነው ዘንድ (ለእያንዳንዳቸው ከሁለት መቶ በላይ የሆኑ) መጻሕፍትን በስጦታ አስረክቧል።
በአጠቃላይ የመጽሐፍ ባንኩ በዕለቱ ከሁለት ሺህ መጻሕፍት በላይ በዚሁ ዕለት አበርክቷል።

ስጦታውን የተረከቡት አካላት ከአዲስ አበባ: ከአለም ገና: ከሞጆ: ከጋሞ: ከእንጨቆረር: ከደብረታቦር: ከሲዳማ የተወከሉ አንባብያን ናቸው።

በዕለቱ ከተለያዩ አካባቢዎች ተወክለው የመጢ አንባብያን ስለንባብ ማዕከላቸው አጫጭር መግለጫዎች የሰጡ ሲሆን የዛጎል የመጻሕፍት ባንክ ሥራ አስኪያጅ ደራሲ እንዳለጌታ ከበደን (ዶክተር) ጨምሮ ጋዜጠኛና ደራሲ ዘነበ ወላ እና ዶክተር ፈቀደ አግዋር ('የልብ ጠጋኙ ማስታወሻ' ደራሲ) እና ሌሎችም ተጋባዥ እንግዶች የንባብ ተሞክሯቸውንና ጥበባዊ ትረካዎቻቸውን አካፍለዋል።

በባንኩ በኩል መጻሕፍት በመለገስና አርአያነት ያለው ተግባር በመፈጸም ሲተባበሩ ለቆዩ ግለሰቦችም የምስጋና የምስክር ወረቀት ተበርክቶላቸዋል ።

ዛጎል የመጻሕፍት ባንክ : ከዚህ ቀደም ከወዳጆቹና ከዓላማው ደጋፊዎች የተለገሱትን: ከሃያ አምስት ሺህ በላይ የሆኑና ልዩ ልዩ ይዘት ያላቸውን መጻሕፍት ለተለያዩ አካባቢዎች (በገጠር ከተማው) መለገሱ ይታወቃል ።

አድራሻችን:- አራት ኪሎ ከቱሪስት ሆቴል ጀርባ: ኢክላስ ሕንጻ: አብርሆት መጻሕፍት ቤት አጠገብ።

ለተጨማሪ መረጃ:- 0900651010/ 0941960940::

https://t.me/zagolbookbank
894 views18:48
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-01-30 10:20:18 Watch ""መጻህፍት የነብስ አስቤዛዎች ናቸው!" መጋቤ ሐዲስ እሸቱ አለማየሁ ክፍል ሶስት" on YouTube


753 views07:20
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-01-28 00:07:29 ዛጎልን ተቀላቀሉ
https://t.me/zagolbookbank
743 views21:07
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-01-27 23:43:53 #ሀሳቡ_ሰወች_ጋር_እንዲደርስ_ሼር_አድርጉት።

ሁላችሁም ተጋብዛችኋል። (የምስጋና እና የስጦታ ፕሮግራም)
-----
ዛጎል የመጻሕፍት ባንክ: ጥር 21/2014 ዓ.ም: ቅዳሜ: 8:00 ሰዓት: ንባብና አንባቢ እንዲበዛ ጥረት ለሚያደርጉ ለሰባት አካላት ለመተዋወቂያ ይሆነው ዘንድ (ለእያንዳንዳቸው ከሁለት መቶ በላይ የሆኑ) መጻሕፍትን በስጦታ ያስረክባል።

ስጦታውን የሚረከቡት አካላት ከአዲስ አበባ: ከአለም ገና: ከሞጆ: ከጋሞ: ከእንጨቆረር: ከደብረታቦር: ከሲዳማ የተወከሉ አንባብያን ናቸው። በዕለቱ ተወካዮቹ ስለንባብ ማዕከላቸው አጫጭር መግለጫ የሚሰጡ ሲሆን: የዛጎል የመጻሕፍት ባንክ ሥራ አስኪያጅ ደራሲ እንዳለጌታ ከበደን ጨምሮ ጋዜጠኛና ደራሲ ዘነበ ወላ: ተባባሪ ፕሮፌሰር ደረጀ ገብሬ: ዶክተር ፈቀደ አግዋር ('የልብ ጠጋኙ ማስታወሻ' ደራሲ) እና ሌሎችም ተጋባዥ እንግዶች የንባብ ተሞክሯቸውንና ጥበባዊ ትረካዎቻቸውን ያቀርባሉ። በባንኩ በኩል መጻሕፍት በመለገስና አርአያነት ያለው ተግባር በመፈጸም ሲተባበሩ ለቆዩ ግለሰቦችም የምስጋና የምስክር ወረቀት ይሰጣቸዋል።

በነገራችን ላይ የመጻሕፍት ባንኩ: ከዚህ ቀደም ከወዳጆቹና ከዓላማው ደጋፊዎች የተለገሱትን: ከሃያ አምስት ሺህ በላይ የሆኑና ልዩ ልዩ ይዘት ያላቸውን መጻሕፍት ለተለያዩ አካባቢዎች (በገጠር ከተማው) ለግሷል።

ስለሆነም እርስዎም በዚሁ መርሐግብር ተገኝተው መጻሕፍት እንዲለግሱና የፕሮግራሙ ተካፋይ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!

አድራሻችን:- አራት ኪሎ ከቱሪስት ሆቴል ጀርባ: ኢክላስ ሕንጻ: አብርሆት መጻሕፍት ቤት አጠገብ።

ለተጨማሪ መረጃ:- 0900651010/ 0941960940::
758 views20:43
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-01-25 16:29:11 walia publisher እና ዛጎል የመጻሕፍት ባንክ በሚያዘጋጁት ሳምንታዊ ፕሮግራም ላይ የታደማችሁ ከታች ባለው የቴሌግራም ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ምስላችሁን መጋራት ትችላላችሁ።

https://t.me/waliabooks
695 views13:29
ክፈት / አስተያየት ይስጡ