ካስሜሮ የመሀል ተከለካይ! በጉዳት ኩፉኛ እየታመሰ የሚገኘው ክለባችን ማንችስተር ዩናይትድ አሁን ላይ ብቸኛ ከጉዳት ነፃ ያለ ተከላካይ ሀሪ ማጓየር እንደሆነ ይታወቃል ታዲያ ኤሪክ ይህንን ችግር ለመፍታት ካሴሜሮን በተከላካይ ሚና በነገው ጨዋታ እንደሚያሰልፈው ይጠበቃል ካሴ በባለፈው በአመት በዚህ ቦታ በጣም ድንቅ ነበር! via Fabrizio Romano @man_united_ethio_fans @man_united_ethio_fans 19.8K views𝔸𝕤𝕙𝕖 🅤🅣🅓, edited 18:25