ራፋኤል ቫራን በቼልሲው ጨዋታ ባስተናገደው የጡንቻ ጉዳት ምክንያት ለተወሰነ ሳምንታት ከሜዳ የሚርቅ ሲሆን፤ በተያያዘ ዜናም ጆኒ ኢቫንስ በደረሰበት መጠነኛ ጉዳት ክለባችን ከበርንማውዝ ላለበት ጨዋታ ብቁ እንዳልሆነ ተገልጿል። [Fabrizio Romano] @man_united_ethio_fans @man_united_ethio_fans 18.9K viewsNatan , edited 17:58