አሁን አቅሙን የሚያሳይበት ጊዜ ነው!! እንደሚታወቀው አሁን ላይ ክለባችን በመሃል ተከላካይነት ሚና እየተጫወቱ ከሚገኙ ተጫዋቾች ውስጥ ለቀጣዮቹ ጨዋታዎች ብቁ የሆኑት 2 ተከላካዮች ብቻ ናቸው። ታዲያ ራፋኤል ቫራንን በጉዳት ምክንያት ለሳምንታት መራቁን ተከትሎ ዊሊ ካምባዋላ በቀጣዮቹ ጨዋታዎች የሚያሳያቸው እንቅስቃሴ ላይ ተንተርሶ ለወደፊቱ ስንቅ የሚይዝበት ወሳኙ ሰዓት ነው። @man_united_ethio_fans @man_united_ethio_fans 17.5K views ÊlÂⱽᵉʳⁱᶠⁱᵉᵈ, edited 18:17