እንኳን አደረሰን አደረሳችሁ ነሐሴ 13/12/2014 ዓ.ም ደብረ ታቦር በዕለቱ ቅዳሴ ሰዓት የሚነበቡ መልዕክታት፣ወንጌልና ምስባክ። ዲያቆን፦ ዕብ 11÷23-30 ንፍቅ ዲያቆን፦ 2 ጴጥ 1÷15-ፍ.ም ንፍቅ ካህን፦ ግብረ ሐዋርያት፦ 7÷44-51 ምስባክ ፦ መዝ 88፥12-14 ታቦር ወአርሞንዔም በስመ ዚአከ ይትፌስሁ ወይሴብሑ ለስምከ መዝራዕትከ ምስለ ኀይል ትርጉም ፦ ታቦር እና አርሞንዔም በስምህ ደስ ይላቸዋል ስምህንም ይመሰግናሉ ክንድክ ከኃይልክ ጋር ነው ወንጌል ፦ ሉቃ 9÷28-38 ቅዳሴ ፦ ዘእግዝእትነ @mahiberekidusan @mahiberekidusan @mahiberekidusan 832 viewsKingston Ethiopia, 07:27