መረጃ ለሦስተኛ ቀን በቀጠለው የኢትዮጵያ መንግሥት እና የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት ልዩነታቸውን በሰላም ለመቋጨት በሚያደርጉት ውይይት ኬንያ እና ኖርዌይ በዋነኛ የአሸማጋይነት ሚና እየተጫወቱ እንደሆነ ተጠቆመ። ቢቢሲ ለድርድሩ ቅርበት ካላቸው ምንጮች እንደሰማው የፌደራሉ መንግሥት እና የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት በታንዛኒያ ራስ ገዝ አስተዳደር በሆነችው ዛንዚባር እያደረጉት ባለው ውይይት የኬንያ እና የኖርዌይ አሸማጋዮች በስፍራው ተገኝተዋል። @Leyu_News @Leyu_News 4.9K views13:14