#እያንዳንዳቸው በብር 8000(ስምንት ሺህ)ዋስትና ከእርስ ሊለቀቁ ፍ/ቤቱ ወስኗል - ጋዜጠኛ አራጋው ሲሳይ እና ጋዜጠኛ ጌትነት አሻግሬ ከመጋቢት 17/2015 ዓ.ም ጀምሮ በፌደራል ፖሊስ ቁጥጥር ስር ውለው በፍ/ቤት ይሁንታ ታሰረው መቆየታቸው ይታወቃል :: ይህ በእንዲህ እንዳለ ዛሬ ቅዳሜ ሚያዝያ 14/2015 ዓ.ም በዋለው የጊዜ ቀጠሮ ችሎትም ፖሊስ የምርመራ ስራዬን ለማጠናቀቅ እችል ዘንድ ተጨማሪ 14 ቀን ጊዜ ቀጠሮ ጠይቋል:በእኔ በኩል የደንበኞቼ የዋስትና መብት እንዲከበር ተገቢውን ክርክር አቅርቤያለሁ:: ጉዳዩን የተመለከተው የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት አራዳ ምድብ ጊዜ ቀጠሮ ችሎትም የፖሊስን የጊዜ ቀጠሮ ጥያቄ ውድቅ በማድረጋ እያንዳንዳቸው በብር 8000(ስምንት ሺህ)ዋስትና ከእርስ ሊለቀቁ ይገባል በማለት ትዕዛዝ ሰጥቷል:: @Leyu_News @Leyu_News 164 views09:34