ቀን 26/11/14 ለ2014 ዓም የ12ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች በሙሉ የማጠናከሪያ ትምህርት ከ ነሐሴ 2 - ነሐሴ 30/2014 ዓም ስለሚሠጥ አስፈለጊውን ቅድመ ዝግጂት እንድታደርጉ እያሳሰብን ፤ የአንድ ወር ትምህርት ወጫችሁንም ትምህርት ቤቱ የሽፈነ መሆኑን ለመግለፅ እንወዳለን ፡፡ ት/ቤቱ 1.7K viewsAsfaw Million, 16:53