ቀን 20/11/14 ዓ.ም ለነባር ከ 8ኛ ወደ 9ኛ ክፍል ለተዛወራችሁ ተማሪዎች በሙሉ የ2015 ዓ.ም ምዝገባ ከሐምሌ 21-25 /14 ዓ.ም ባሉት ቀናቶች ብቻ መሆኑን አዉቃችሁ እንድትመዘገቡ ለማስታወስ እንወዳለን ፡፡ ት/ቤቱ 2.2K viewsAsfaw Million, 02:09