Get Mystery Box with random crypto!

ብቸኝነቴን ...... መልሺልኝ ክፍል ሰላሳ ዘጠኝ (39) . . . እስቲ እኔ ወደ ኋላ ልመል | ETHIO BOOKS PDF

ብቸኝነቴን ...... መልሺልኝ

ክፍል ሰላሳ ዘጠኝ (39)
.
.
.
እስቲ እኔ ወደ ኋላ ልመልሳችሁ ሰላምና ሚካኤሌ እንዴት ተገናኙ የፍቅር
ህይወታቸው እና የትዳር ጉዞቸው እንዴት ነበር ስጦታስ እውነት የማን ልጅ ነች?
ለእነዚህ ጥያቄዎች መልስ ይሆናቹሁ ታሪኮቹን ይዘን ወደ ከ13 ከ14 አመታት
በፊት ወደ አለ ታሪክ ወደ ኋላ ተመለሰን
አስቡ ወደ ኋላ እየተመለስን ነው
በአሁኑ የሰላም በበፊቱ በሚካኤሌ የድርጅት በስብሰባ አዳራሽ ውስጥ
ተሰብስበው ሚካኤሌ በሚያምር ግርማ መጎስ ተቀምጦ ከመላው ሰራተኞች ጋር
ስለ ድርጅቱ ሁኔታ ያስረዳችዋል ሰራተኞች የመሰላቸውን ሀሳብ ይተነፍሳሉ
በእርጋታ በወድማማዊ ሁኔታ ተነጋግረው ስብሰባው እንደተጠናቀቀ ሚካኤሌ
የመጨረሻ ሀሳቡን ተናገረ ።
" ወንድሞቼ እና እህቶቼ እናንተም ደመወዝ የሚከፈላቹሁ እናንተም ስራውን
በአግባቡ ስትሰሩ እኔም ትርፋማ ስሆን ነው ይሄ ድርጅት ከተዘጋ የሁላችንም
ጉሮሮ ተዘጋ ማለት ነው እና እባካቹሁ በአንድ ልብ ሆናቹሁ ስሩ ዛሬ የተዘናጋቹሁ
ስራቹሁንም በአግባቡ ያላከናወናቹሁ በሚቀጥለው የአፈፃፀም ግምገማ ላይ
የተሻለ አፈፃፀም ይዛቹሁ እንደምትመጡ አምናለሁ በተረፈ አሁን ወደየስራቹሁ
እሺ አመሰግናለው " አላቸው ሁሉም እየመጡ በወድማዊ ፍቅር እያቀፍት
እየሳሙት ተሰናበቱት ።
ከዚህ ድርጅት ትንሽ እራቅ በሚል አንድ ካፌ ደግሞ አድማሱ ከሰላም ጋር
ተቀምጦ ሴራውን ይጎነጉን ነበር። እሷ አሁንም ባለመስማማት ውስጥ ሆና ግን
ተስማማች ፎቶውን መኪናውን በፎቶ አሳይቷት መልካም እድል ተመኝቶላት
ተለያዩ።
ሚካኤሌ መኪናውን አስነስቶ ከድርጅቱ እየወጣ ሳለ ቶማስ ደወለለት በሞባይሉ
አንስቶት ማናገር ጀመረ ቶማስ ድርጅቱ ኪሳራ እንደገጠመው እና ግማሽ ሼሩን
እንዲገዛው ጠየቀው ምንም ችግር እንደሌለው እና አንዲት ልጅ እንደሚልክ
በእሷ ስም እንደምትገዛው ነገረው በዚህ ተስማምቶ ስልኩን ዘግቶ ለተባለችው
ልጅ ስልክ ሊደውል ቁጥር ለማውጣት ሲነካካ ሰላም ጉስቁል ያለ ልብስ ለብሳ
ፀጉራ ተሞነጫጭሮ ትክዝ ብላ መንገዱን ልታቋርጥ በቀስታ ስትራመድ
ሚካኤሌ ድንገት ቀና ብሎ ወደ መንገዱ ሲመለከት እና ሲገጫት እኩል ሆነ
ደንግጦ ፍሬን ያዘ።
ከገጫት በኋላ ሀኪም ቤት ወስዷት አሳከሟት እሷም ወደ 10 ቀን ተኝታ
ከታከመች በኋላ ዶ/ሩ መውጣት እንዳለባት ለሚኪ ነገረው። ሚኪም ወደ እሷ
ሄዶ ።
" የኔ እህት አሁን እዚህ ህክምናሽን ጨርሰሻል ወደ ቤትሽ ወይም ወደ ቤተሰብሽ
መሄድ ትችያለሽ " አላት ሚካኤሌ
" የትም መሄጃ የለኝም " አለችና አለቀሰች ።
" እንዴት መሄጃ የለሽም ...... እስከ ዛሬ የት ነበርሽ ?" አላት ደንገጥ ብሎ
እያያት።
" ክ/ ሀገር ከእናቴ ጋር ነበር የምኖረው እናቴ አሁን ሞታለች ልትሞት ስትል
አዲስ አበባ አጎት አለሽ ብቸኝነት እንዳይሰማሽ እሱን ሄደሽ ፈልጊው አለችኝ
መጣሁ ወር አለፈኝ አጣሁት የያስኩትን ገንዘብ ጨረስኩ ቤተ ክርስቲያን በር ላይ
ነበር የምተኛው አንተ ስትገጨኝ በጣም እርቦኝ ከበላሁ ሁለት ቀን ነበር ......"
አለችና አለቀሰች ሚካኤሌ በጣም አዘነ ። በቃ ማልቀስ እንደሌለባት ነግሮዋት
ብቻውን እንደሚኖርና ሰራተኛውም ፍቃድ እንደወጣች ነግሯት ወደ ቤቱ
እየወሰዳት ቅያሪ ልብስና የለሊት ልብስ ገዛላት ።
እቤቱ ከወሰዳት በኋላ እራቱን ምሳውን ምግብ እየሰራችለት ማታ ቤቱን ቡና
አፍልታ አጫጭሳ ነበር የምትጠብቀው እሱም ባዶ እጁን አይመጣም የሆነ
ልብስ እየገዛላት ነበር የሚገባው ስለሚያዝንለት ሁሌም ምሽት መኝታ ክፍል
ውስጥ ለሆነ ሰአታት በኮፒተሩ አልጋ ላይ ተቀምጦ አንድ አንድ የቢዝነስ እቅድ
ያወጣል።
የሆነ ወቅት ቀን ሚካኤሌ ስራ ሆኖ አድማሱ መጣ ።
" አንቺ ተመቻችተሽ ተቀመጪ አልኩሽ እንዴ?" አላት
" እና ምን ላርግ " አለች በጭንቀት
" በዚህ ውበትሽ አማልይው እና አብረሺው ተኚ" አላት
" ከአንተ ውጪ እንዴት የሌላ ሰው ገላ ......." አለች
" አፍሺን ዝጊ በጥፊ አይንሽን በጀርባሽ ነው የማዞርልሽ ብር እኮ ነው ይሄ
ሀብትና ብር ላይ ቆመሽ ታላግጪያለሽ " አላት
" እሺ አንተ ከፈለክ ምንም አደርጋለው " አለች በሀዘኔታ
" ሰውነትሽን የሚያሳይ ነጭ ቢጃማሽን አድርገሽ በአይኑ ጎምለል ጎምለል
በይበት " አላት በእሺታ ጭንቅላቷን ነቀነቀች ።
የሴራቸው ሁኔታን ከጨረሱ በኋላ በለችበት ሁኔታ የተቀሰቀሰው ስሜቱ አናቱ ላይ
ወጥቶ ቢፈታተነው እዛው ጠረጴዛ ላይ ስሜቱን አርክቶባት አስጠንቅቋት ወጣ።
ከዛ ጊዜ በኋላ በለሊት ልብስ ገላዋን በሚያሳይ ለሚኪ ሻይ ቡና ይዛለት
ትገባለች መጀመሪያ ላይ ቀና ብሎ ሊያያት እንኳን አልፈቀደም ነበር ። ከሆኑ
ቀናታን በኋላ በጨረፍታ ያያት ጀመር ከረጅም አመታት በኋላ የወንድነት ስሜቱ
ይፈታተነው ጀመር እሷም ሁኔታውን ታይ ነበር እና አንድ ውሳኔ ላይ ለእራሷ
ወሰነች።
"... ፍቅር የማይገባው የሰው ልጅ ብቻ ነው ከዚህ በኋላ በህይወቴ ፍቅር
አይገባኝም አረመኔያዊነት በሀሪዬ ይሆናል ይሄም ጅል እኔን ሊያወጣኝ ይፈልጋል
አስደስተዋለው ሳልቆጥብ እሰጠዋለው ግን የምቀጣው እሱንም አድማሱንም
ይሆናል" አለች ። ከዚህ ውሳኔዋ በኋላ እንደለመደችው ቡና ይዛለት ገባ ቀና ብሎ
አያት ተውባለች አምራለች አተነፋፈሱ ተለየ ቡናውን አስቀምጣ አየቺውና የለሊት
ልብሷን ከፍ አርጋ ጭኖቿን እያሳየች ከጎኑ ሄዳ አልጋው ላይ ተንበረከከችና
ጡቶቿ ፊቱን እንዲዳበሱ አረገችው ስሜቱ እየተወጠረ እጠነከረ ሲሄድ ተሰማው
ጭኖቿን አይቶ ቀና ብሎ ሊያያት ሲሞክር ጡቷ ሳያስበው የተከፈተው አፍ
ውስጥ ገባ።...........
~ ይቀጥላል

@Kooblife
@Kooblife

For any comment
@Ethio96bot