የሰርጥ አድራሻ:
ምድቦች:
ዜና
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች:
12.82K
የሰርጥ መግለጫ
https://www.youtube.com/channel/UCNMxaXuUGnGrqmdzW3cl-qA
Ratings & Reviews
Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.
5 stars
0
4 stars
0
3 stars
0
2 stars
1
1 stars
2
የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 2
2022-09-01 10:30:03
1.1K views07:30
2022-09-01 10:29:41
ፋኖ ከጎጃም ተሻግሮ በሆሮ ጉዱሩ ያረዳቸው ንፁሀን ኦሮሞዋች ቁጥር 81 ደርሳል
1.2K views07:29
2022-09-01 03:06:12
ማነው ኦሮሞ ?
ኦሮሞ ተብሎ በዘር ምክንያት ሚጨፈጨፈው ወለጋ ነው ወይስ ጨፍጫፊውን ቁጭ ብሎ የሚያየው ሃረርጌ ፣ ባሌ ፣ አርሲ ፣ጅማ ፣ሸዋ አረ ለመሆኑ ማነው ኦሮሞው ????
1.2K views00:06
2022-09-01 01:24:09
940 views22:24
2022-08-31 21:57:06
1.3K views18:57
2022-08-31 21:42:37
በኦሮሚያ ክልል ሆሮጉዱሩ ወለጋ ዞን አሙሩ ወረዳ አገምሳ ከተማ ትናንት ከማለዳ ጀምሮ ታጣቂዎች በከፈቱት ተኩስ ቢያንስ 55 ሰዎች መገደላቸው ተገለፀ።
የአከባቢው ነዋሪዎች ለዶይቼ ቬለ እንደተናገሩት ለአንድ ዓመት ያህል የመንግስት የፀጥታ ኃይሎች የአከባቢውን ፀጥታ ሲያስከብሩ ነበር። ይሁንና ባለፈው ዕሁድ ነሐሴ 22 ቀን፣ 2014 የኦሮሚያ ልዩ ኃይል ከከተማዋ መነሳታቸውን ተከትሎ የተለያዩ ስያሜ ያላቸው ታጣቂዎች በከተማዋ መፈራረቃቸውን ነው የዐይን እማኞች የገለጹት። የአይን እማኞቹ ለዶይቼ ቬለ እንዳሉት «መንግስት ‘ሸነ’ ያላቸው “የኦሮሞ ነጻነት ጦር” ሰኞ ጠዋቱን ገብተው ከተማዋን ተቆጣጠሩዋት» ብለዋል። የዐይን እማኙ አክለውም እንዳብራሩት ታጣቂዎቹ ከተማዋ ውስጥ ሙሉ በሙሉ መንቀሳቀስ ከጀመሩ በኋላ ወደ 59 መሳሪያ ከማህበረሰቡ አስፈትተው በዚያው ሰኞ ቀን ከተማዋን ለቀው ወጥተዋል፡፡ “ትናንት ማክሰኞ ጠዋት ደግሞ ፋኖ ነን ያሉ የታጠቁ አካላት ወደ ከተማዋ ገብተው ከኦነግ ጋር አብራችኋል በሚል በመደዳው ከተማዋ ላይ ተኩስ በመክፈታቸው ከ15 ሺህ የማያንሱ የከተማዋ ነዋሪዎች ከተማዋን ለቀው ለመሰደድ ተገደዋል” ነው ያሉት፡፡
ከትናንት ማታ ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ የ55 ሲቪል ዜጎች አስከሬን መቅበራቸውንና የ32 ሰዎች አስከሬን በየጫካውና በየገደሉ እየፈለግን ነው” ሲሉም የችግሩን ስፋት አስረድተዋል፡፡ የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ስዩም ጌቱ የተለያዩ የኦሮሚያ ባለስልጣናትን ለማነጋገር ቢሞክርም ሊያገኛቸዉ አልቻለም።
#DW
2.1K views18:42
2022-08-31 20:40:24
8.0K views17:40
2022-08-31 17:04:46
እጃቸውን ለኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት ከሰጡ የመከላከያ ሰራዊት እና የአማራ ልዩ ሀይል አባላት ጋር የተደረገ ቃለ ምልልስ
1.1K views14:04
2022-08-31 15:18:35
የአንድነት ጥሪ
#ሼር #ሼር #ሼር #ሼር
https://t.me/SidamaLiberationArmy
1.2K views12:18
2022-08-27 23:33:06
5.5K views20:33