አሰላሙ አለይኩም ዛሬ አንድ ነገር ላስቸግራችሁ ነዉ
ሙስሊም በጓንታናሞ እስር ቤት የሚለዉ መፅሀፍ የዛሬ አምስት ስድስት አመት በፊት ገበያ ላይ ነበር
እኔም ይህ መፅሀፍ ነበረኝ ግን አበድሬዉ ማን ወስዶ እንዳስቀረብኝ አላቅም ሆነም ቀረ አሁን ላይ ይሄን መፅሀፍ ገበያ ላይ ማግኘት አልቻልኩም፡፡
ደሴ ሁሉም መፅሀፍት መደብር አዲስ አበባም
ኮምቦልቻ ባቲ ሀርቡ ከሚሴ ሀረር አዋሳ አስፈለኩት መፅሀፉ አሁን አይታተምም ገበያ ላይ የለም ሆነ በየአቅጣጫዉ መልሱ፡፡
አሁን ያለዉ አማራጭ ከሙስሊም መፅሀፍ መሸጫ መደብር በፊት አምጥተዉ ያልሸጡት ካለ በአላችሁበት ከተማ አስታዉሳችሁ ፈልጉልኝ በተገኘዉ ዋጋ እገዛለሁ
ወይም የዛሬ አምስት ወይ ስድስት አመት በፊት ገዝታችሁ እቤት ያስቀመጣችሁ ካላችሁ ለአንድ ወር ብቻ አበድሩኝ ወይም
በተመቻችሁ ዋጋ ሽጡልኝ
መፅሀፉን ፍለጋ 8ወር አለፈኝ
ከመፅሀፉ የሚዘጋጅ ቃል የገባሁት ነበር እናም
አዘጋጅልኝ ብለዉኝ ነዉ...ከዛ መፅሀፍ የሚዘጋጅ በቻናል ይፓሰታል..በሳምንት የሚበተን ወረቀት ላይም የሚዘጋጅ ነዉ ...የሚዘጋጀዉ በጣም ለሙስሊም ትዉልድ የሚጠቅም ራስችንን የምንፈትሽበት ነዉ፡፡መፅሀፉን እናንተ ባላችሁበት ከተማ ብቻ ጠቁሙኝ እኔ ራሴ አመቻችቼ ደሴ አስመጠዋለሁ፡፡ በቻላችሁት አቅም ይሄን መፅሀፍ በመፈለግ ተባበሩኝ በተባለዉ ዋጋ ለመግዛት ዝግጁ ነኝ ብቻ መፅሀፉ ይገኝ
መፅሀፉን በፊት ገዝቶ ያለዉ ካለ ወይም ገበያ ላይ ያገኘልኝ በዚህ Bot
አሳዉቁኝ
T.me/Aisuu_bot T.me/Aisuu_bot
T.me/Aisuu_bot T.me/Aisuu_bot
መፅሀፉን ገበያ ላይ ወይም ሰዉ ከሰዉ ተጠያይቆ ያገኘልኝ ወላሂ ባለዉለታየ ነዉ በዚህ bot አሳዉቁኝ
T.me/Aisuu_bot T.me/Aisuu_bot
T.me/Aisuu_bot T.me/Aisuu_bot
አሚር ሰይድ