የደዕዋ ማስታወቂያ ~ ለወልቂጤ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎችና ለአካባቢው ነዋሪዎች በሙሉ! ተጋባዥ እንግዶ | Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
የደዕዋ ማስታወቂያ
~
ለወልቂጤ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎችና ለአካባቢው ነዋሪዎች በሙሉ!
ተጋባዥ እንግዶች፦
☞ ሙሐመድ አሕመድ (ኢብኑ ሙነወር)
☞ ኡስታዝ 0ብዱናሲር መኑር (አቡ ሙሐመድ)
☞ ኡስታዝ ሳዳት ከማል (አቡ መርየም)
ጊዜው፦ የሙሐዶራው ፕሮግራም የፊታችን እሁድ 13/08/2016 ከጠዋቱ 2:30 ነው። ቀደም ብሎ ከቅዳሜ ከሰዐት በኋላ ጀምሮ የሚሰጥ የኮርስ (course) ፕሮግራም ይኖራል፣ ኢንሻአላህ።
ቦታ፦ በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ዐባስ መስጂድ
አድራሻችን:-
ከዩኒቨርሲቲው ግቢ በር ወደ ቡታጅራ ሚወስደውን መንገድ ይዘው የተወሰነ እንደተጓዙ በስተቂብላ ታጥፈው ወደ ወልቂጤ የሚወስደውን ፒስታ መንገድ ይዘው ቀጥ ብለው ይምጡ፣ ያገኙናል።
ማሳሰቢያ:-
«ጥሪን ማክበር ኢስላማዊ አደብ ነው!!»
የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች
https://t.me/Wku_ms_Official_Channel