ዳንስና ጭፈራውን - ነብዩን ﷺ ማወደስ ብሎ ይጠራዋል። ከዚያ 'አትጨፍር' ስትለው - 'ነብዩን ማወ | Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
ዳንስና ጭፈራውን - ነብዩን ﷺ ማወደስ ብሎ ይጠራዋል።
ከዚያ "አትጨፍር" ስትለው - "ነብዩን ማወደስ አይቻልም ወይ?" ይላል።
ማን አታወድስ አለህ? ጭፈራ ዒባዳ አይደለም ነው የተባልከው።
Ibnu Munewor
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://t.me/IbnuMunewor