2022-07-15 10:17:47
የአዲስ ኪዳን መፅሀፍቶች የተፃፉበት
ጊዜ
ማቴዎስ፦በ70-80 ዓ.ም መካከል ተጽፏል!!
ማርቆስ፦በ55-60ዓ.ም መካከል ተጽፏል!!
ሉቃስ፦በ65-70ዓ.ም መካከል ተጽፏል!!
ዮሐንስ ወንጌል፦በ70-90ዓ.ም መካከል ተጽፏል!!
ሐዋርያት ሥራ፦በ60-65ዓ.ም መካከል ተጽፏል!!
ሮሜ፦በ55ዓ.ም ተጽፏል!!
1ቆሮንቶስ፦በ54ዓ.ም ተጽፏል!!
2ቆሮንቶስ፦በ56ዓ.ም ተጽፏል!!
ገላትያ፦በ48-49ዓ.ም/በ52-56ዓ.ም መካከል ተጽፏል!!
ኤፌሶን፦በ60-61ዓ.ም መካከል ተጽፏም!!
ፊልጵስዮስ፦በ60-61ዓ.ም መካከል ተጽፏል!!
ቆላስያስ፦በ60-61ዓ.ም መካከል ተጽፏል!!
1ተሰሎንቄ፦በ50ዓ.ም ተጽፏል!!
2ተሰሎንቄ፦በ51ዓ.ም ተጽፏል!!
1ጢሞትዮስ፦በ64-65ዓ.ም መካከል ተጽፏል!!
2ጢሞትዮስ፦በ65-66ዓ.ም መካከል ተጽፏል!!
ቲቶ፦በ62-64ዓ.ም መካከል ተጽፏል!!
ፊልሞና፦በ60-61ዓ.ም መካከል ተጽፏል!!
ዕብራውያን፦በ60-70ዓ.ም መካከል ተጽፏል!!
1ጴጥሮስ፦በ64ዓ.ም ተጽፏል!!
2ጴጥሮስ፦በ65ዓ.ም ተጽፏል!!
1ዮሐንስ፦በ90-100ዓ.ም መካከል ተጽፏል!!
2ዮሐንስ፦በ90-100ዓ.ም መካከል ተጽፏል!!
3ዮሐንስ፦በ90-100ዓ.ም መካከል ተጽፏል!!
ያዕቆብ፦በ50ዓ.ም ተጽፏል!!
ይሁዳ፦በ70-75ዓ.ም መካከል ተጽፏል!!
የዮሐንስ ራዕይ፦በ90-100ዓ.ም መካከል ተጽፏል!!
@Hessed
415 views07:17