እውነቱ ይሄ ነው! " የኦሮመ ነፃነት ሰራዊት(ABO-OLA/WBO)ጠበቀን ሌብነት ዘረኝነት ዝርፊያን አጠፋልን እንጂ አልገደለንም:: የሚገድለን የሚዘርፈን መንግስት ነው።" ይላሉ በወለጋ ወሎዬዎች::እስኪ በገለልተኛ አካል ይጣራ! መንግስት የህዝቡን ነፍስ ለፖለቲካ ሴራ እየተጠቀመ ነው:: ስሟቸው! በወለጋ የሚኖሩ አማራዎች የሰጡት ምስክርነት ነው! 4.4K viewsedited 13:43