የሰርጥ አድራሻ:
ምድቦች:
ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች:
223
የሰርጥ መግለጫ
ይህ በደብረ ብስራት ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን አንቀጸ ብጹዓን ሰንበት ትምህርት ቤት በቤተ አብርሃም ስር የሚገኘው የክሩዝ ግቢ ጉባኤ ቻናል ነው።
ለማንኛውም ጥያቄ፣ አስተያየት እና ተያያዥ ነገሮች 👉🏽 @Cruise_gibi_gubai_bot ይህንን ቦት ተጠቀሙ።
የእናንተ ተሳትፎ እኛንም ስለሚያጠነክረን አስተያየቶቻችሁ አይለየን።
"እኛ ግን የአባቶቻችንን ሃይማኖት ያለ ጥርጥር እንከተላለን።"
Ratings & Reviews
Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.
5 stars
1
4 stars
1
3 stars
0
2 stars
0
1 stars
0
የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች
2022-07-17 22:40:51
ሰላም ተወዳጆች እንዴት ናችሁ
በ11 ትምህርት ቤቶች ግቢ ጉባኤት የተዘጋጀ በወጣትነት ህይወት ላይ ያተኮረ ልዮ የአንድነት ጉባዔ
ሐምሌ 16 በዕለተ ቅዳሜ ከቀኑ 6:30 ላይ
በዕለቱ የሚቀርቡ ዝግጅቶች
ቃለ እግዚአብሔር
ግጥም
ዝማሬ
መነባንብ
ተውኔት
እንዲሁም ሌሎች ልዮ ልዮ መርሐ ግብራትን ይዘን እንጠብቆታለን።
እንዳያመልጦ !!!
86 views19:40
2022-04-29 18:11:09
304 views15:11
2022-03-28 23:32:45
746 views20:32
2022-03-19 16:34:06
343 views13:34
2022-03-13 23:10:00
294 views20:10
2022-03-06 20:02:50
486 views17:02
2022-03-04 10:33:15
#Update
ቅዱስ ሲኖዶስ ባካሄደው አስቸኳይ ጉባኤ የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ሥርዓተ ቀብር እሑድ እንዲፈጸም ወስኗል።
የቅዱስ ሲኖዶስ ጉባኤ 4ኛው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ አቡነ መርቆሬዎስ ሥርዓተ ቀብር እሑድ ዕለት እንዲፈጸም ውሳኔ አሳልፏል፡፡
የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ሥርዓተ ቀብር በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል እንደሚከናወን ተገልጿል።
@tikvahethiopia
284 views07:33
2022-03-04 10:33:15
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ አርፈዋል።
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አራተኛው ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ከዚህ ዓለም ድካም አርፈዋል።
የቅዱስነታቸውን ሽኝት በተመለከተ ቅዱስ ሲኖዶስ ዛሬ ተሰብስቦ በሚያስተላልፈው ውሳኔና በሚያወጣው መርሐ ግብር መሰረት የሚፈጸም መሆኑን የኢኦተቤ ህዝብ ግንኙነት አሳውቋል።
አራተኛው የኢትዮጵያ ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ህመም አጋጥሟቸው በሀሌሉያ ሆስፒታል በህክምና ላይ እንደነበሩ መገለፁ ይታወሳል።
@tikvahethiopia
186 views07:33
2022-03-04 10:33:15
129 views07:33
2022-03-04 10:33:15
97 views07:33