Get Mystery Box with random crypto!

❖❖❖ ክሩዝ ግቢ ጉባኤ ❖❖❖

የቴሌግራም ቻናል አርማ gibigubai — ❖❖❖ ክሩዝ ግቢ ጉባኤ ❖❖❖
የቴሌግራም ቻናል አርማ gibigubai — ❖❖❖ ክሩዝ ግቢ ጉባኤ ❖❖❖
የሰርጥ አድራሻ: @gibigubai
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 223
የሰርጥ መግለጫ

ይህ በደብረ ብስራት ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን አንቀጸ ብጹዓን ሰንበት ትምህርት ቤት በቤተ አብርሃም ስር የሚገኘው የክሩዝ ግቢ ጉባኤ ቻናል ነው።
ለማንኛውም ጥያቄ፣ አስተያየት እና ተያያዥ ነገሮች 👉🏽 @Cruise_gibi_gubai_bot ይህንን ቦት ተጠቀሙ።
የእናንተ ተሳትፎ እኛንም ስለሚያጠነክረን አስተያየቶቻችሁ አይለየን።
"እኛ ግን የአባቶቻችንን ሃይማኖት ያለ ጥርጥር እንከተላለን።"

Ratings & Reviews

4.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2022-07-17 22:40:51
ሰላም ተወዳጆች እንዴት ናችሁ


በ11 ትምህርት ቤቶች ግቢ ጉባኤት የተዘጋጀ በወጣትነት ህይወት ላይ ያተኮረ ልዮ የአንድነት ጉባዔ

ሐምሌ 16 በዕለተ ቅዳሜ ከቀኑ 6:30 ላይ

በዕለቱ የሚቀርቡ ዝግጅቶች

ቃለ እግዚአብሔር
ግጥም
ዝማሬ
መነባንብ
ተውኔት

እንዲሁም ሌሎች ልዮ ልዮ መርሐ ግብራትን ይዘን እንጠብቆታለን።

እንዳያመልጦ !!!
86 views19:40
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-04-29 18:11:09
304 views15:11
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-03-28 23:32:45
746 views20:32
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-03-19 16:34:06
343 views13:34
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-03-13 23:10:00
294 views20:10
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-03-06 20:02:50
486 views17:02
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-03-04 10:33:15
#Update

ቅዱስ ሲኖዶስ ባካሄደው አስቸኳይ ጉባኤ የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ሥርዓተ ቀብር እሑድ እንዲፈጸም ወስኗል።

የቅዱስ ሲኖዶስ ጉባኤ 4ኛው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ አቡነ መርቆሬዎስ ሥርዓተ ቀብር እሑድ ዕለት እንዲፈጸም ውሳኔ አሳልፏል፡፡

የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ሥርዓተ ቀብር በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል እንደሚከናወን ተገልጿል።

@tikvahethiopia
284 views07:33
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-03-04 10:33:15
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ አርፈዋል።

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አራተኛው ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ከዚህ ዓለም ድካም አርፈዋል።

የቅዱስነታቸውን ሽኝት በተመለከተ ቅዱስ ሲኖዶስ ዛሬ ተሰብስቦ በሚያስተላልፈው ውሳኔና በሚያወጣው መርሐ ግብር መሰረት የሚፈጸም መሆኑን የኢኦተቤ ህዝብ ግንኙነት አሳውቋል።

አራተኛው የኢትዮጵያ ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ህመም አጋጥሟቸው በሀሌሉያ ሆስፒታል በህክምና ላይ እንደነበሩ መገለፁ ይታወሳል።

@tikvahethiopia
186 views07:33
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-03-04 10:33:15
129 views07:33
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-03-04 10:33:15
97 views07:33
ክፈት / አስተያየት ይስጡ