የሰርጥ አድራሻ:
ምድቦች:
ሃይማኖት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች:
957
የሰርጥ መግለጫ
~ gc-got-talent with( Picture, Voice, poetry)
~ (vines,memes, videos,gifs...)
~information
Ratings & Reviews
Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.
5 stars
0
4 stars
0
3 stars
0
2 stars
0
1 stars
2
የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች
2022-09-01 08:21:25
CONGRATULATIONS ውድ የ2014 ዓ.ም ተመራቂዎች በቅድሚያ እንኳን ደስ አላችሁ እያልን ነገ ማለትም 27/12/2014 ዓ.ም ለተመራቂ ተማሪዎች ብቻ ፕሮግራም ስለተዘጋጀ ከጧቱ
2:30 በሳይንስ አምባ አዳራሽ እንድትገኙ ስንል እናሳስባለን፡፡
@gcmeme
432 views05:21
2022-08-26 13:20:07
#GC_CUP
1.1K viewsedited 10:20
2022-08-10 21:40:37
#የፈተናው_ቀን_ታወቀ
የብቃት ምዘና ፈተና ለምትወስዱ ጤና ባለሙያዎች በሙሉ
በህክምና፣ ነርሲንግ፣ ሜዲካል ላብራቶሪ ሳይንስ፣ ጤና መኮንን፣ ሚድዋይፈሪ፣ ፋርማሲ፣ አንስቴዥያ፣ ዴንታል ሜድስን፣ ሜዲካል ራዲዮሎጂ ቴክኖሎጂ፣ ፔዲያትሪክ ነርሲንግ፣ ሳይካትሪ ነርሲንግ እና ኢንቫይሮመንታል ሄልዝ ሙያዎች ተመርቃችሁ የጤና ሚኒስቴር የሚሰጠውን የብቃት ምዘና ፈተና ለመውሰድ የተመዘገባችሁ የጤና ባለሙያዎች ፈተናው የሚሰጠው ከነሐሴ 23-27/2014 ዓ.ም ድረስ መሆኑን አውቃችሁ አስፈላጊውን ዝግጅት እንድታደርጉ እያሳሰብን የፈተናውን ፕሮግራም በቅርብ የምናሳውቅ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
@gcmeme
1.9K viewsedited 18:40
2022-07-26 15:38:31
@gcmeme
1.8K views12:38
2022-07-23 23:42:26
@gcmeme
2.0K views20:42
2022-07-08 19:44:40
Eid Mubarak
@gcmeme
508 views16:44
2022-07-02 13:10:36
አንጋፋውና የሰላሙ ጎንደር ዩኒቨርሲቲ የሕክምና ተማሪዎቹን ዛሬ ሰኔ 25 ቀን 2014 ዓ/ም በማዕከላዊ ጎንደር ዞን የመሰብሰቢያ አዳራሽ 38ኛ ጊዜ በድምቀት እያስመረቀ ይገኛል።
በ1947 ዓ.ም “የማኅበረሰብ ጤና ኮሌጅና ማሰልጠኛ ማዕከል” በሚል የተመሠረተው አንጋፋው የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅና አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል፣ ለመመሥረቱ ዋነኛ ምክንያት የነበረው በወቅቱ በደንቢያ አካባቢ የተከሰተው የወባ ወረርሽኝ እንደነበር ይታወቃል።
ይኽ የማኅበረሰብ ጤና ኮሌጅና ማሰልጠኛ ተቋም በወቅቱ በ3 ትምህርት ክፍሎች ብቻ 50 ያኽል ተማሪዎችን ተቀብሎ በጤና ትምህርት እያስተናገደ ዛሬ ከደረሰበት ደረጃ ላይ ደርሷል።
በዛሬው የምረቃ መርሐ ግብር የኢፌዲሪ ጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴዔታ ታ ዶ/ር አየለ ተሾመ፣ የማዕከላዊ ጎንደር ዋና አስተዳዳሪ አቶ ወርቁ ኃ/ማርያም ፣ ፕ/ር አፈወርቅ ካሱ (የአርማውር ሓንሰን የምርምር ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር)፣ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር አሥራት ዓጸደወይን፣ ሌሎች ከፍተኛ አመራሮች እና የተመራቂ ወላጆች በተገኙበት በዓሉ እየተከናወነ ይገኛል።
@gcmeme
CONGRATULATIONS!
1.3K views10:10
2022-07-02 11:03:58
CONGRATULATION
@gcmeme
996 views08:03
2022-07-02 11:03:57
867 views08:03