የሰርጥ አድራሻ:
ምድቦች:
ሃይማኖት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች:
2.21K
የሰርጥ መግለጫ
❀❀❀ይህ የጎንደር ሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ግቢ ጉባኤ ገፅ ነው✉️✉️✉️
☞ወቅታዊ የግቢ ጉባኤያችን መረጃ(መልእክታት) እና የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን ዶግማና ቀኖና የጠበቁ ትምህርቶች ይተላለፉበታል✞
"ማንም አንዳች የሚያውቅ ቢመስለው ሊያውቅ እንደሚገባው ገና አላወቀም፡
ማንም ግን እግዚአብሔርን ቢወድ እርሱ በእርሱ ዘንድ የታወቀ ነው፡፡" ፪ኛ ቆሮ ፰÷፪-፫
Ratings & Reviews
Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.
5 stars
2
4 stars
0
3 stars
0
2 stars
1
1 stars
0
የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች
2022-09-01 20:44:55
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን።
የየኔታ ልዑል የንስሃ ልጆች የሆን የአቡነ መብዐ ፅዮን ፅዋ ነገ በ27/12/2014 ዓ/ም ስለተዘጋጀ ተቀሳቅሰን በሰዓቱ እንገኝ።
ቦታ፦ ፅርሐ ፅዮን
ሰዓት፦ 11:00
281 views17:44
2022-08-31 14:00:29
ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችን ጋራ ይሁን አሜን።
ውድ የእግዚአብሔር ቤተሰቦች ከግቢ ጉባኤው ቤተ መፅሐፍ የተዋሳችኋቸውን መፅሐፍት እስከ አርብ 27/12/2014 ዓ/ም ድረስ እንድትመልሱ ስንል በልዑል እግዚአብሔር ስም እንጠይቃለን።
ግቢ ጉባኤው
465 views11:00
2022-08-30 14:35:14
ለተመራቂ ተማሪዎች ስጦታ ለመስጠት ወይም ለእራሳችሁ መንፈሳዊ መጽሐፍት መግዛት የምትፈልጉ የተዋሕዶ ልጆች በቤቴል ኮፒ ቤት በርካታ መጽሐፍት ስለሚገኙ እየሄዳችሁ መግዛት ትችላላችሁ
597 views11:35
2022-08-30 14:32:10
ለተመራቂ ተማሪዎች ስጦታ ለመስጠት ወይም ለእራሳችሁ መንፈሳዊ መጽሐፍት መግዛት የምትፈልጉ የተዋሕዶ ልጆች በቤቴል ኮፒ ቤት በርካታ መጽሐፍት ስለሚገኙ እየሄዳችሁ መግዛት ትችላላችሁ
585 views11:32
2022-08-30 14:31:08
545 views11:31
2022-08-30 14:31:07
512 views11:31
2022-08-25 19:02:13
ጉባኤ ባስልዮስ ፦ ክፍል ዘጠኝ (#፱)
[ቀን ፦ አርብ ነሐሴ ፳/፳፻፲፬ ]
[ሰዓት፦ ምሽት ከ፩:፴ ጀምሮ ]
[ቦታ:- ርዕየ ምንትዋብ]
የዕለቱ መሪ ጥቅስ፦ "ከእግዚአብሔር ቤት መረቅናችሁ።" መዝ ፻፲፯፥፳፮
542 views16:02
2022-08-24 07:47:54
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አሜን።
"ወደ እግዚአብሔር ቤት እንሂድ ባሉኝ ጊዜ ደስ አለኝ" መዝ 121÷1
"በባቢሎን መቅደስ"
መንፈሳዊ ጉዞ ወደ ትክል ድንጋይ ፅርሐ አርያም ቅድስት ሥላሴ አንድነት ገዳም በግቢ ጉባኤያችን ተዘጋጅቷል።
የጉዞ መነሻ ቀን እሁድ በ22/12/2014 ዓ/ም ጠዋት 11:30 ግቢ በር
መመለሻ ቀን በእለቱ ከሰዓት በኋላ
ዋጋ፦ 100 ብር ምግብን ጨምሮ
ትኬት በየባቻችሁ ማግኜት ትችላላችሁ
708 views04:47
2022-08-23 21:05:50
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን።
ሠላም ለእናንተ ይሁን የእግዚአብሔር ቤተሰቦች እንደምን አላችሁ ?
የልሳነ ግእዝ ትምህርት ዛሬም በ18/12/2014 ይቀጥላል።
ቦታ፡ ርዕየ ምንትዋብ
ሠዓት ፡ 11:00
ለቡ! ለመመዘኛ ፈተና ጥያቄዎቹ በቂ ማብራሪያ ይሠጣል
በመሆኑም ተቀሣቅሠን በሠዓቱ እንገኝ።
ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችን ጋር ይሁን።
678 views18:05