ታላቅ የዳእዋ ጥሪ
በአይነቱ ልዩ የሆነ የዳእዋ ፕሮግራም በኮምቦልቻ ከተማ አንሷር መስጅድ ነገ እሁድ15/12/2014 አ·ል ከጧቱ 2:00 ጀምሮ በታላላቅ መሻይኾች አምራና ደምቃ ትውላላች ። ጥሪ የተደረገላችሁ በሙሉ በሰአቱ በመገኝት የዳዕዋው ተሳታፊ ትሆኑ ዘንድ በታላቅ ደስታ ተጋብዛችኋል ።
ተጋባዥ እንግዶቻችን
❶ ሸይኸ ሙሐመድ መኪን(ከደሴ)
❷ ሸይኽ አወል አሕመድ(ከኬሚሴ)
❸ ሸይኽ ሀሰን አሊ(ከደሴ)
❹ ሸይኽ አሕመድ አወቀ (ከኮቻ)
❺ ሸይኽ ሙሐመድ አሚን (ከደሴ)
❻ ሸይኽ በድሩዲን ሰኢድ (ከደሴ)
❼ ሸይኽ ሁሴን ዑመር አቡ ሶላሀዲን (ከደሴ)
❽ ኡስታዝ ኸድር አሕመድ(ከኬሚሴ)
❾ ኡስታዝ አቡ ሙአዝ (ከደሴ)
❿ ኡስታዝ አቡ ረይስ (ከደሴ)
❶❶ ወንድም አቡ ዑበይዳ (ከኬሚሴ)
❶❷ ወንድም አቡ ሂበቲላህ (ከደሴ)
❶❸ ወንድም አቡ አኢሻ (ከደሴ)
❶❹ ገጣሚው ወንድማችን ኑረዲን አል አረቢ (ከደሴ)
❶❺ ወንድም ሰለሀድን አቡ ኡበይዳ (ከአል ኢህሳን መርከዝ)
አድራሻ :- ኮምቦልቻ ልዩ ቦታው በርበሬ ወንዝ አዲሱ ድልድይ ተሻግሮ ደዌ ሰፈር አንሷር መስጅድ
የፕሮግራሙ አስተባባሪ:- የአንሷር መስጅድ ሰለፍይ ወጣቶች
❶ አንዋር ደሳለኝ(0913203890)
❷ ሙሐመድ ሰኢድ(0988288264)
❸ ሐሚድ(0921533042)
❹ አቡ ማሒ ኢብኑ ኢድርስ(0912988994)
ቦታው ለማታውቁ በዚህ ደውላችሁ መረጃ ማገኝት ትችላላችሁ ።
ለሴቶችም በቂ ቦታ አለ።
ላልሰሙ ወንድሞችና እህቶች በማሰማት በሰኣቱ በመገኘት ተጠቃሚ እንድትሆኑ ተጋብዛቹሃል፡፡
በእለቱ በማርፈዶ ምክንያት ብዙ መልእክት ሊያመልጦት ስለሚችል በግዜ ይገኙ።
https://t.me/Ye_kombolcha_Ansuar_Mesjid_Jemea