ጠቅላላ ጉባኤ የአቃቂ መንበረ ሕይወት መድኃኔዓለም ቤ/ክ ፍኖተ ብርሃን ሰንበት ትምህርት ቤት የ42ኛ ዓመት 2ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ ነሐሴ 29 ሰዓት 3:00 ይካሄዳል ። #የእርስዎ ሃሳብ ለሰንበት ት/ቤታችን እድገት ወሳኝነት አለው እና በጠቅላላ ጉባኤው ላይ በመገኘት የአባልነት ግዴታዎን ይወጡ :: 155 views05:25