የአቃቂ መንበረ ሕይወት መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን የፍኖተ ብርሃን ሰንበት ትምህርት ቤት #የተከታታይ_ኮርስ_ትምህርት_ለማስተማር_ዝግጅቱን ጨርሶ ምዝገባ ጀምሯል:: በዚህ መሰረት በተለያየ ምክንያት ላቋረጡ እንዲሁም ለአዲስ ጀማሪዎች የኮርስ ትምህርት መማር ለሚፈልጉ በሙሉ በሰንበት ት/ቤቱ ጽህፈት ቤት በመምጣት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን ስንገልፅ በደስታ ነው :: #የተከታታይ_ትምህርት_ንዑስ_ክፍል 335 views14:41