አምቡላንስ ላይ በተከፈተ ተኩስ የሰው ህይወት አለፈ
#FastMereja
አቶ ገመቹ ጀቤሣ የደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ጤና ባለሙያ ሲሆኑ ትናንት (02/10/2015 ዓ.ም) ከአዲስ አበባ ወደ ደምቢዶሎ በመመለስ ላይ እያሉ እናንጎ አከባቢ በአምቡላንስ ላይ በተከፈተው ተኩስ ሕይወቱ ሊያልፍ እንደቻለ ፋስት መረጃ ከዩኒቨርሲቲው የሀዘን መግለጫ ተመልክቷል።
@fastmereja