Get Mystery Box with random crypto!

የፋኖ የሚድያ ዘመቻ

የቴሌግራም ቻናል አርማ fanomediacampaign — የፋኖ የሚድያ ዘመቻ
የቴሌግራም ቻናል አርማ fanomediacampaign — የፋኖ የሚድያ ዘመቻ
የሰርጥ አድራሻ: @fanomediacampaign
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 607
የሰርጥ መግለጫ

እርስ በእርስ የምንገዳደልበት ዘመን አብቅቶ አንዳችን ለአንዳችን የምንሞትበት ዘመን እንዲመጣ እንታገላለን።
ታማኝ የመረጃ ምንጭ።

Ratings & Reviews

1.67

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

0

1 stars

2


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2023-02-08 18:29:11
By the way ...... ይሄ ተግባር ብልጽግናን በአራት አቅጣጫ ይመጠቅመዋል።

፩. የአንድ ሲኖዶስ ጥያቄ ብሔር ጥያቄ ( የአማራ) እንጂ የመላው ኦርቶዶክሳዊ ጥያቄ አይደለም ብሎ ለመፈረጅ። [ ያው በግድ ጨፍኑ እና ላሞኛችሁ።]

፪. መንግሥት በቤተ ክርስቲያን ውስጥ የመሸጉ ቡድኖች መፈንቅለ መንግሥት ሞከሩብኝ ብሎ በተዋህዶ ውስጥ ያሉ የነቁ... የሚያነቁ... የሚያስተባብሩ ወጣቶችን ለማሰር እና አልፎም ለመግደል።

፫. የኦርቶዶክስ አባቶች የአንድ ሲኖዶስን ተጋድሎ ከመምራት ከፍታ ወርደው .....እኛ ይህን አልፈፀምንም የሚል ማስተባበያ ውስጥ እንዲገቡ እና ጊዜያቸውን እኛ አልፈፀምንም ወጣቶችም እንዳትፈፅሙ በሚል ምክር ብቻ እንዲገታ ለማድረግ።

፬. ተገንጣዩን ቡድን የጻድቃን ሲኖዶስ አስመስሎ ለማቅረብ።

ይህንን ተግባር ቀድመን እናክሽፍ።

ሼር አድርጉ።
      ተቀላቀሉ
         
@MereidAmhara
@MereidAmhara
93 views15:29
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-08 17:37:54
ቀጣዩ የብልጽግና እርምጃ 

ቁማርተኛው ብልጽግና አሁን ደግሞ ሌላ የጆከር ካርታ መዟል።
የአንድ ሲኖዶስን ጥያቄ ከሃይማኖታዊ ሥርዓት የመነጨ ጥያቄነቱን በመሻር ወደ ፖለቲካዊ እና የሥልጣን ጥያቄ ለመቀየር እየሰራ ነው።

የሕዝቡ ጥያቄ ቤተ ክርስቲያን አንድ ትሁን የሚል ሳይሆን አማራ ይምራ የሚል ጥያቄ ነው ለማስባል እንዲሁም የአንድ ሲኖዶስ ጥያቄ የአማራ ጥያቄ ነው የሚል አጀንዳ በብልፅግና ተፈብርኮ ..... በብልፅግና ስፖንሰር ተደርጎ... በብልፅግና አቅጣጫ ሊቀየርበት ሁኔታዎችን እያመቻቹ ነው።

  በተጨማሪም ብልጽግና መፈንቅለ መንግሥት ተፈፀመብኝ ወይም ሊሞከርብኝ ነው በሚል ሰበብ በቤተ ክርስቲያን ውስጥ አስተባባሪ ሊሆኑ ይችላሉ..... ሕዝቡን ማንቃት ይችላሉ.... ምዕመኑን መምራት ይችላሉ  ተብሎ የሚታመኑ የኦርቶዶክስ ልጆችን ስብስቦ ለማሰር እና ለመምታት የታለመ ነው።

So.... ቁማሩ ከመተግበሩ በፊት መረጃውን በማድረስ የሚፈጠረውን ችግር በጥቂቱም ቢሆን እንመክት።

      
@MereidAmhara
@MereidAmhara
92 views14:37
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-06 19:01:31 በኦርቶዶክሳውያን ድጋፍ ስልጣን የያዘው ፅንፈኛው ፕሮቴስታንታዊ መንግሥት ....
.
.
በኦርቶዶክስ ገንዘብ ሠራዊት አሰልጥኖ
በኦርቶዶክስ ግብር ሠራዊት አስታጥቆ
በኦርቶዶክስ ሃብት ለሠራዊቱ ደሞዝ እየከፈለ
.
.
ኦርቶዶክሳውያንን ይጨፈጭፋል... ያሳድዳል... ቤተ ክርስቲያንን ያወድማል።

በኦርቶዶክስ ገንዘብ እና ግብር ፕሮቴስታንታዊት plus ኦሮማይዝድ ኢትዮጵያን ይገነባል።

@MereidAmhara
@MereidAmhara
165 views16:01
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-04 21:55:20 የኦሮሞ ብሄርተኛን በአንድ ነገር ፈፅሞ ልትረታው አትችልም ። በለቅሶ።

ከልጅነቱ ጀምሮ እዬዬ ማለትን ማስተር ያደረገን ግለሰብ ምንም ብትሰጠው ማልቀሱን አያቆምም።

መንግስት ሳትሆን ለቅሶ። መንግስት ሆነህ ለቅሶ። ህግ እየጣሱ ለቅሶ። መዝሙሬን ካልዘመራችሁ ለቅሶ። ባንዲራዬን ካልሰቀላችሁ ለቅሶ። ቋንቋዬን ካልተማራችሁ ለቅሶ።

ቤተ ክርስቲያን ሰብሮ እየገባ፣ የሀይማኖት አባቶችን እያሰረ አይተህ ኧረ ይሄ ነገር ከሞራልም፣ ከህግም አንፃር ልክ አይደለም ብለህ መልስ ስትጠብቅ በቋንቋህ አትማርም አሉኝ ብሎ መነፋረቅ።

ግራ የገባው ነገር ነው እኮ የገጠመን ጎበዝ።

Tewodros Amare



@MereidAmhara
@MereidAmhara
242 views18:55
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-04 16:37:33 ዕለተ ሐሙስ ላይ ነን። ተላልፈን የተሰጠንበት ቀን ላይ። ከእኛ ጋር ማዕድ የቆረሰ፣ ከእኛ ጋር በአንድ ምንጣፍ ተቀምጦ የተማረ፣ እኛ የሾምነው እኛ ያከበርነው ..... ለፈሪሳውያን የሸጠበት ቀን ላይ ነን።

ተሽጠናል። ገና ይተፋብናል።
ገና እንጀራችንን የበላ ሕዝብ ስቀለው እያለ ይጮሀል።
ገና 6666 ጊዜ እንገረፋለን።
ገና በጅራፍ ብዛት ሰውነታችን በደም ይጠመቃል።
ገና መስቀል ተሸክመን ወደ ቀራኒዮ እንጓዛለን።
መስቀል ተሸክመን ገና 13 ጊዜ እንወድቃለን።
የእሾህ አክሊል ደፍተን.... እጅ እግራችን ተቸንክሮ በዕለተ አርብ ገና እንሰቀላለን።
ገና ኮምጣጤ ይጠጡናል።
አዎ ነፍስና ስጋችን በመስቀሉ ላይ ይለያያሉ።
አዎ ቅዳሜን በከርሰ መቃብር እናሳልፋለን።

ግን በዕለተ እሁድ መግነዝ ፈቺ..... መቃብር ከፋች ሳንጠራ ..... በድል ትንሣኤያችን ይሆናል።

የመስቀሉ መከራ መጀመሪያ ላይ ነን። አሳዳጆቻችን በአሸናፊነት ስሜት የሚደነፉበት ሰዓት ላይ ነን።
ግን ገና መሰቀሉም፣ መቀበሩም፣ ትንሳኤውም ይቀራል።

ቤተ ክርስቲያኔን ሊያጠፋ የመጣን ጠላት መክቼ..... በቤተ ክርስቲያኔ ደጃፍ መስዕዋትነትን እቀበላለሁ።

መሞት ብቻ ሳይሆን መክቶ መሞት

እስከመጨረሻው ትንሳኤ ድረስ መከራን ሁሉ ስለ ሃይማኖታችን.... ተጋድሎን ሁሉ ስለ ቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን እንቀበላለን።


@MereidAmhara
@MereidAmhara
218 views13:37
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-04 10:39:16
EBC.... እነ ጌታቸው ረዳ ያሉበትን ለጠቆመ 10 ሚሊየን መንግሥት ለመሸለም ተዘጋጅቷል ባለበት አንደበቱ..... አሁን ጌታቸው ረዳን ቃለ መጠይቅ እያደረገ ነው

Any how ..... ምን ለማለት ነው መሰላችሁ

ዘምቶ ከፊት በወያኔ ሠራዊት፣ ከኋላ በኦሮሞ  መከላከያ ፣ ከላይ በድሮን፣ ከጎን በረሀብ ተቆልቶ የሞተ ልጇን ለቁማሩ የገበረች የአማራ እናትን ህመም ብቻዋን የአማራ እናት ትታመመዋለች እንጂ...

በአማራ ያልነቁ አንቂ አክቲቪስቶች የዝመት እንዝመት ቅስቀሳ ተነሳስቶ የዘመተ  ልጁን አስክሬን ያላገኘ አባት ህመሙን ይታመመው እንጂ ትግላችንማ .......

ከንቱ መስዕዋትነት

@MereidAmhara
@MereidAmhara
207 views07:39
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-01-31 12:05:43 በዋሺንግተን ዲሲ ስለተጠራው ሰልፍ..... የኔ ምልከታ

የኦቶ ሳዊሮስ የኦሮሞ ሲኖዶስ ማቋቋምን በተቃውሞ ሰልፍ ለመቃወም በአሜሪካ ዋሽንግተን ዲሲ እየተንቀሳቀሰ ያለው ግብረ ሃይል ቀናነቱን ባደንቅለትም አለማስተዋሉን ግን እነቅፈዋለሁ።

እስከ አሁን ስንት ሰልፍ ወጣን
ስንት አደባባይ ላይ ተሰጣን

ወለጋ ላይ ለሚያልቀው ሕዝብ ሰልፍ ወጣን። ለታገቱት ተማሪዎቻችን ሰልፍ ወጣን። ስለ አዲስ አበባ ሰልፍ ወጣን። ስለ መተከል ጭፍጨፋ ሰልፍ ወጣን። ስለ ማይካድራም ስለ አጣየም ተሰለፍን።
....... ግን ምን ለውጥ አመጣን
ተቋውሟችን ከምን ደረሰ
ምን ለወጠ ምን አሻሻለ

አሁን ደግሞ ስለ ቤተ ክርስቲያን ልንሰለፍ ነው። ግን እንደ ከዚህ ቀደሙ በየሃገሩ፣ በየኤምባሲው ደጃፍ እንደተደረጉ ሰልፎች አሁንም ምንም የምንለውጠው፣ ምንም የምንፈጥረው፣ ምንም የምንቀዳጀው ድል የለም።

ሰልፍ እንወጣለን። መፈክር እናሰማለን። ባነር አሳትመን እንሰቅላለን። በአደባባይ ያሳየነውን ትርጉም አልባ ተቃውሞ You Tube ላይ ጭነን ታግለናል ብለን እንኮፈሳለን።

ጠላቶቻችን በሌሊት ተደራጅተው በቀን ያጠቃሉ።
በየገቡበት ቦታ ከብረት ሽቦ የጠነከረ ኔትወርክ ዘርግተው ሁሉን ይቆጣጠራሉ።

እኛ ግን ዛሬም መንግሥት እጅህን አንሳ እንላለን።
ለማስታወስ ያህል መንግሥት እጁን ከቤተ ክርስቲያን ላይ ማንሳት ቢፈልግ የኛን ሰልፍ አይፈልግም ቀድሞ ያነሳ ነበር።

የሚያስፈልገው መደራጀት ነው። ከብረት ሽቦ የጠነከረ ኔትወርክ መዘርጋት ነው። የመንግሥትን ሰላዮች ነጥሎ መምታት ነው።

How many times ስንሰለፍ ልንኖር ነው ወገን። ኧ..ረ እ.የ.ነ.ቃ.ን.

ተቀላቀሉ


@MereidAmhara
@MereidAmhara
255 views09:05
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-01-30 17:03:04 ኢሳያስ አፈወርቂ እስከ አሁን በፈጣሪ የተቀባ ንጉሥ ይመስል ያለ ተቃዋሚ ረግጦ መግዛት የቻለው ኤርትራን ገንጥሎ ሥልጣን እንደያዘ ቤተ ክህነቱን እና መጅሊሱን በቁጥጥሩ ስር ስላደረገ ነው።

የሕንዱ ጠቅላይ ሚንስቴር ራሞዲም ሥልጣኑን ያገኘው በእምነት ተቋማት ውስጥ የራሱን ኔትወርክ ከዘረጋ እና በእምነት ተቋማቱ በኩል ስራውን ከሰራ በኋላ ነው።

የዓብይ ወዳጆች አረቦችም በሆኑ እስልምናውን ለልዑላዊ ስልጣናቸው እንጂ ለምንም ተጠቅመውበት አያውቁም።

የአፍጋኒስታን መሪም ዋነኛ የመቅጫ ጅራፉ እና ሚልዮን ተከታይ ያፈራበት ተቋሙ መስጅዶች ናቸው።

አብይ ተምሯል አባቴ። ፕሮቴስታንት የኢሕአፓ መደበቂያ ነበር ተቆጣጥሮታል። እስልምናውን አስገብሮ። ኦርቶዶክስን እያስጨነቀ ነው።

ለማንኛውም ተቀላቀሉ እንወያይበታለን

@MereidAmhara
@MereidAmhara
229 views14:03
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-01-30 16:51:15 ሃይማኖት ተቋማት ከተወሰነ ጊዜ ወዲህ እየሰሩ ያሉት አማኞቻቸውን ከመንግስተ ሰማያት ጋር ከማገናኘት ይልቅ......... ዋነኛ ተግባራቸው የተደራጁ ጥቂት ቡድኖችን አማኙን በማደንዘዝም ሆነ ባልሆነ መንገድ በመምራት ወደ ፍፁማዊ ሉዐላዊ ሥልጣን ባለቤትነት ማሸጋገር ነው።

For instance...... የእስልምናው መጅሊስ በተደራጀው የኦሮሞ ቡድን ከተፈነቀለ እና ከተጣለ በኋላ ሰፊውን የእስልምና ተከታይ ሕዝብ የብልጽግና እና የኦሮሙማ ባርያ አድርጎታል።
Also .. በኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያንም የትግራዩን ቡድን ጥሎ የኦሮሞውን ቡድን በማንገሥ በቤተ ክርስቲያን በኩል ምዕመኑ የኦሮሙማ ባርያ ለማድረግ ነው የሚታገሉት።

ፕሮቴስታንት already የኢሕአፓ ሃይማኖት ነበር so.....

ለማንኛውም ተቀላቀሉን

@MereidAmhara
@MereidAmhara
199 views13:51
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-01-30 16:51:15 By the way....... የስድሳ ስድስቱ ዘመን አብዮት የወለደው የመንደር ፖለቲካ ( የብሔር ፌዴራሊዝም) መሰረቱን ያደረገው በአማራ ጥላቻ ላይ እና የአማራ መጥፋት ለኢትዮጵያ ትንሳኤ እና ብሥራት ነው በሚለው አስተሳሰብ ላይ ነው።

የሚገርመው አብዛኛው አማራ ልሂቃን ነን ባይ የአማራ ማንነቱ ከምድረ ገጽ መጥፋት ለኢትዮጵያ ትንሳኤ እና ብሥራት ነው ብሎ ያምናል።

የአማራ ሕዝብም የአማራን ማንነት መጥፋት ባለማወቅ [ በጭፍን ] ለኢትዮጵያ ሰላም መሠረት ነው ብሎ ያምናል። ማመኑን ግን አያውቅም ወይ ማመኑን አልተረዳም።

አማራነትን ሊገረስስ በመጣ ጅብ መካከል በመንደሬ አስተሳሰብ መደንፋት፣ ከአማራነት ይልቅ በመንደሬነት መኩራት፣ ከአመራነት ይልቅ መንደሬነትን ማዜም..... '' አማራነትን መቅበር የኢትዮጵያ ትንሳኤ መጀመሪያ ነው'' ብለው የሚያምኑትን የስድሳ ስድስቱ መንጋዎች አስተሳሰብ እንደ ሕዝብ መደገፍ ነው።

@MereidAmhara
@MereidAmhara
188 views13:51
ክፈት / አስተያየት ይስጡ