2022-11-25 12:01:22
ምስጋና
----
ከላይ የምታዩዋቸውን መጽሐፍት ለዛጎል የመጻሕፍት ባንክ የለገሱት ወዳጃችን ዶ/ር አሰፋ እንደሻው ናቸው።
ዶ/ር አሰፋ እንደሻው "ኢትዮጵያ ዛሬ እና ነገ ቁጥር ሰባት" ከተሰኘው መጽሐፋቸው ሃምሳ (50) ቅጂወችን ለዛጎል የመጻሕፍት ባንክ አበርክተዋል።ይህን ያደረጉት ባንኩ ለሚያደርገው እንቅስቃሴ (በየገጠሩና ከተማው የሚገኙ ቤተ መጻሕፍት ማደራጃ) ያግዘው ዘንድ ነው::
ዛጎል ዶ/ር አሰፋ እንደሻውን ያመሰግናል::
ለበለጠ መረጃ :- 0900651010 በመደወል መጠየቅ ይችላሉ እናመሰግናለን።
211 views09:01