Get Mystery Box with random crypto!

ዛጎል የመጻሕፍት ባንክ (Zagol Book Bank)

የቴሌግራም ቻናል አርማ zagolbookbank — ዛጎል የመጻሕፍት ባንክ (Zagol Book Bank)
የቴሌግራም ቻናል አርማ zagolbookbank — ዛጎል የመጻሕፍት ባንክ (Zagol Book Bank)
የሰርጥ አድራሻ: @zagolbookbank
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 1.58K

Ratings & Reviews

3.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2023-03-27 22:15:33
328 views19:15
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-26 11:21:22 ምስጋና
----
ከታች የምታዩዋቸውን መጽሐፍት  ለዛጎል የመጻሕፍት ባንክ የለገሰችው ወዳጃችን ደራሲት እመቤት ተሾመ ከበደ ናት።

እመቤት ተሾመ "ምንሽሮ" ከተሰኘው አዲስ መጽሐፏ አርባ (40) ቅጂዎችን ለዛጎል የመጻሕፍት ባንክ አበርክታለች። ይህን ያደረገችው ባንኩ ለሚያደርገው እንቅስቃሴ (በየገጠሩና ከተማው የሚገኙ ቤተ መጻሕፍት ማደራጃ) ያግዘው ዘንድ ነው::

ዛጎል እመቤት ተሾመን በጣም ያመሰግናል::

ለበለጠ መረጃ :- 0900651010 በመደወል መጠየቅ ይችላሉ።
415 viewsedited  08:21
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-11-25 12:04:28
ምስጋና
----
ከላይ የምታዩዋቸውን መጽሐፍት  ለዛጎል የመጻሕፍት ባንክ የለገሱት ወዳጃችን ኢንጅነር ዘገየ ታዴ ናቸው።

ኢንጅነር ዘገየ ታዴ "የአዳም እጅ አሻራ" ከተሰኘው መጽሐፋቸው አስራ ሁለት (12) ቅጂወችን ለዛጎል የመጻሕፍት ባንክ አበርክተዋል።ይህን ያደረጉት ባንኩ ለሚያደርገው እንቅስቃሴ (በየገጠሩና ከተማው የሚገኙ ቤተ መጻሕፍት ማደራጃ) ያግዘው ዘንድ ነው::

ዛጎል ኢንጅነር ዘገየ ታዴን ያመሰግናል::

ለበለጠ መረጃ :- 0900651010 በመደወል መጠየቅ ይችላሉ እናመሰግናለን።
222 views09:04
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-11-25 12:01:22
ምስጋና
----
ከላይ የምታዩዋቸውን መጽሐፍት  ለዛጎል የመጻሕፍት ባንክ የለገሱት ወዳጃችን ዶ/ር አሰፋ እንደሻው ናቸው።

ዶ/ር አሰፋ እንደሻው "ኢትዮጵያ ዛሬ እና ነገ ቁጥር ሰባት" ከተሰኘው መጽሐፋቸው ሃምሳ (50) ቅጂወችን ለዛጎል የመጻሕፍት ባንክ አበርክተዋል።ይህን ያደረጉት ባንኩ ለሚያደርገው እንቅስቃሴ (በየገጠሩና ከተማው የሚገኙ ቤተ መጻሕፍት ማደራጃ) ያግዘው ዘንድ ነው::

ዛጎል ዶ/ር አሰፋ እንደሻውን ያመሰግናል::

ለበለጠ መረጃ :- 0900651010 በመደወል መጠየቅ ይችላሉ እናመሰግናለን።
211 views09:01
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-11-12 07:07:52
365 views04:07
ክፈት / አስተያየት ይስጡ