በኢትዮጵያ የመጀመርያው የአንጎል የደም ስር “ክሊፒንግ” በስኬት ተከናወነ አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል በሀገር አቀፍ ደረጃ የመጀመሪያው ነው የተባለለት የአንጎል የደም ስር “ክሊፒንግ” በተሳካ ሁኔታ መከናወኑ ተገለጸ፡፡ ሕክምናው የተደረገላቸው ታካሚ ድንገት በዕለት ሥራቸው ላይ ሳሉ ከፍተኛ የራስ ሕመም ይሰማቸው እንደነበረና ከዚያም እራሳቸውን ስተው መውደቃቸውን የህክምና ታሪካቸው ያስረዳል። ሕክምና ተቋም እንደደረሱም በተደረገላቸው ምርመራ… https://www.fanabc.com/archives/228049 14.7K viewsedited 06:38