በከንቲባ አዳነች አቤቤ የተመራ ልዑክ በሻንጋይ ከተማ የስራ ጉብኝት አደረገ አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የተመራ የልዑካን ቡድን ዛሬ የቻይና የንግድ ማዕከል በሆነችው በሻንጋይ ከተማ የስራ ጉብኝት እና ውይይት አድርጓል:: በጉብኝቱ ከከንቲባ አዳነች በተጨማሪ ም/ከንቲባ ጃንጥራር አባይና ሌሎች የአዲስ አባባ ከተማ አስተዳደር የስራ ሃላፊዎችና ባለሙያዎች ተሳትፈዋል:: ልዑካን ቡድኑ ከጉብኝት ጎን ለጎን በዘመናዊ የከተማ… https://www.fanabc.com/archives/227215 12.6K viewsedited 13:33