2022-06-28 21:50:04
# ለምድነው_መንግስት_ከሰው_ይልቅ_ችግኝ_የሚያስበልጠው
# ከአረንጓዴ_አሻራ_ጀርባ_ምን_እየተካሄደ_ነዉ ?
===============//==================
መልሱን "የሳጥናኤል ጎል ኢትዮጵያ ቁ4" የተሰኘዉ ስለ ሃገራችን እልፍ ሚስጥራትን
የገለጠዉና እየገለጠ ያለዉን መፅሃፍ ገልጠን እንመልከት።
አንብባቹ ስትጨርሱ ለሁሉም አጋሩ።
"ለግዜዉ 66 ቢሊዮን ችግኞች በግልፅም በስዉርም በዚያች ጎላችን በሆነች ሃገር /
በየኢትዮጵያ/ መሬት ላይ ይተከላሉ!"
የG20 አባል ሃገራት እ.አ.አ በ2014 ብራሰልስ ላይ በተካሄደዉ የዝግ ስብሰባ ላይ የዓለም
ምግብ ድርጅት ተወካይ ከተናገሩት ላይ የተወሰደ ንግግር ነዉ።
"...ቀደም ሲል በንግስታችን (የእንግሊዟ ንግስት ኤልዛቤት) አማካኝነት የኢትዮጵያዊያንን
ብቸኛ የተፈጥሮ ምግቦች እንዴት መንጠቅና እንዴት በሌላ መርዛማ ምግብ መተካት
እንደሚቻል፤ የምንነጥቃቸዉን የምግብ አይነቶችም ለምን ለምን ግብዓትነት ልናዉል
እንዳቀድን፤ የኢትዮጵያን ሰፊ የመሬት ክፍሎች በእጃችን ስናደርግ ምን የመሰሉ ተግባራት
እንደምናከናዉን፤ አጠቃላይ የአነጣጠቅ ዘዴና መንገዱ ምን መልክ እንደሚኖረዉ፤ በስፋትና
በዝርዝር ተብራርቶልናል።
...
የእኛንና የልዑላችንን (የሳጥናኤልን) አላማ ለማስፈፀምና መንገድ ጠራጊ ለመሆን
የተሾሙት በዚህ ጉባኤ የተመረቁት ኢትዮጵያዊያን፤ በታቀደዉ መሰረት የአገሪቱን
የመንግስትነት መንበረ ስልጣን ፈጥነዉ ለመቆናጠጥ ያብቃቸዉ እንጂ፤ በአኛ በኩል
እነዚያን ሁሉ ነገሮች በተያዘዉ እቅድ መሰረት በአግባቡ ተግባራዊ ለማድረግ ዝግጁ ነን።
...
በአሁኑ ወቅት በእኛ ድርጅት በኩል ያመረትናቸዉና እያመረትናቸዉ ያሉ ከምግብ ጋር
የተያያዙ በርካታ ረቂቅ ነገሮች አሉ። በድርጅታችን በኩል ካመረትናቸዉ ረቂቅ ነገሮች ዉስጥ
አንዱ በዚያች ጎላችን በሆነችዉ አግር (ኢትዮጵያ) ላይ ለሚካሄደዉ ለውስጥና ለዉጭ
አስደናቂ ግንባታ ከፍተኛ ጠቀሜታ ያላቸዉ እጅግ የረቀቁ ሰዉ ሰራሽ ችግኞችን ነዉ።
ይህ ያመረትነዉ ሰዉ ሰራሽ ችግኝ ለዚያች ሃገር ብቻ ሳይሆን ለመላዉ ዓለም ለመፈፀም
ላቀድነዉ እቅድ ተግባራዊነት አስፈላጊ የሆነ የረቂቅ ቴክኖሎጂ ዉጤት ነዉ።
የግብርና ዘርፍ ጠበብቶችና የብዘሀ ህይወት ሊቃዉንት እንዲሁም የዘረ-መል አጥኚ
ቡድኖች በጋራ ሆነዉ በልዑላችን (ሳጥናኤል) መንፈሳዊ ጭፍሮች ምክርና ድጋፍ እየታገዙ
ይችን የምታዩዋትን... ይች አንድ ናሙና ናት ክቡራን! ይችን የመሰሉ በብዙ ቢሊዮን
የሚቆጠሩ ረቂቅ ሰዉ ሰራሽ ችግኞች ማምረት የሚቻልበት ሁኔታ ፈጥረናል።
የዛሬ ምሩቆች የዚያችን ሀገረ የመንግስትነት ስልጣን ሲይዙ በልማት ስም (በአረንጓዴ
አሻራ ስም) በመንግስትና በህዝቡ ይሁንታ በዚያች
ሃገር የምናስተክላቸዉ ችግኞች ብዙዎቹ በዚህ መልኩ የተዘጋጁ ናቸዉ።
እነዚህ ችግኞች እንደማንኛዉም ችግኝ በስጦታ መልክ የምናበረክትላቸዉ ይሆናል።
የችግኞቹ በዚያች ሃገር መተከል ዋና አላማ ለዛሬ ምሩቆች ኢትዮጵያዊያን ይገለጽላቸዉ
አይገለጽላቸዉ በበኩሌ ባላዉቅም ቅሉ፣ እነዚህን ችግኞች ግን ለግብርና ምርት መዋል
እየቻሉ መዋል ሳይችሉ በቀሩ ሰፋፊ የሃገሪቱ ለም መሬቶች ላይ እንተክላለን እናስተክላለን።
የአየር ንብረት ለዉጥን ለመከላከል፣ የአፈር መሸርሸርን ለመገደብ፣ የደን ሽፋንን ለማብዛት፣
በሚል በኢትዮጵያ ምድር በእርግጥ ይተከላሉ።
እነዚህን ችግኞች በዚያች አገር መትከል ያስፈለገዉ ግን ከተራ የምግብ ሰብልና ከግብርና
ምርት፣ ከደን ጥበቃ፣ ከአረንጓዴነት ወዘተ... ጋር የተያያዘ ተራ ጉዳይ አይደለም! በዋናነት
ለዚያኛዉ እጅግ ወሳኝ ለሆነዉና ወደፊት በዚያች ሃገር ለሚካሄደዉ ዋና አላማ ሲባል ነዉ።
እነዚህ ረቂቅ ችግኞች በራሳቸዉ መንገድ የራሳቸዉን አስተዋፆ ማበርከት የሚችሉ ስለሆኑ
ነዉ።
እያለ ይቀጥላል…
እና ታዲያ አሁን ያለዉ ነገር እንዴት ታዩታላችሁ የስይጣን ተላላኪዎቹም ከሰው ልጅ ይልቅ
ችግኝ በልጦባቸው ሲርመጠመጡ እያየናቸው ነው። ደግሞ እነርሱ ምን ያርጉ አስቀድሞ
የተሰጣቸውን እቅድ ነው እየፈፀሙ ያሉት የሚያሳዝነው ህዝቡ ነው ከዝንብ ማር መጠበቁ
ወደፊትም ለህዝቡ የሚሰጡት አር እንጅ ማር እዳጠብቁ ወገን። ህዝቡም ምን እደሆነ
ባይታወቅም ደንዝዟል ግን ቅዱስ መፅሐፉም የሚለዉ ክፉ ህዝብ ሲነሳ ክፉ ንጉስ ይነግሳል
። ላለንበት ችግር ሁሉ የእያንዳዳችን የሀጥያት ዉጤት ነው። በዚህ ሰአት ኢሄን የምታነቡት
ሁሉ ገና የሚሆነዉ ከዚህ የሚብስ ነው እንጂ የሚቀንስ አይደለም እስከመቼ ካላችሁ
መልካሙ ዘመን(የኢትዮጵያ ትንሳኤ) እስከሚመጣ ድረስ ስለዚህም እራሳችሁን በንስሀ
አዘጋጁ ለራሳችሁ ካወቃችሁበት አትሞኙ ጊዜዉ አብቅቷል ወንድማዊ ምክሬ ነው
የማጋራችሁ ሁሉም ነገር እናተ እድትነቁ በማሰብ ነው። ( ስለምትከታተሉኝ እግዚአብሔር
ይስጥልኝ)
188 views18:50