Get Mystery Box with random crypto!

እውነት-እውነቷን

የቴሌግራም ቻናል አርማ ewnet7 — እውነት-እውነቷን
የቴሌግራም ቻናል አርማ ewnet7 — እውነት-እውነቷን
የሰርጥ አድራሻ: @ewnet7
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 710
የሰርጥ መግለጫ

ኢትዮጵያ ታበፅሕ እደዊሐ ኀበ እግዚአብሔር

Ratings & Reviews

3.67

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

2

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2022-06-29 11:17:20
170 views08:17
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-29 11:15:54 የሆነ ሰው በእንግድነት አንድ አባት ቤት ሄዶ ወደ ውስጥ ሲገባ ከግድግዳው ላይ እንዲ የሚል ፁፍ ተፅፏል፡፡

"ተቀመጥ/ጭ ነገር ግን ቤትህ/ሽ እንዳለህ/ሽ ሁነህ/ሽ አትመቻች/ቺ" የሚል ነበር።

እኛም በምድር ላይ እንግዳ ነን፤ እንቀመጥ፡፡ ነገር ግን ልክ የዘላለም ቤታችን የሆነ ይመስል ተመቻችተን መሆን የለበትም፡፡

የምድር ህይወት ኮንትራት ነው፡፡ ኮንትራቱን የሰጠን ፈጣሪ ደሞ መቼና እንዴት ኮንትራቱን እንደሚያቋርጥብን አናቅም፡፡ ስለዚህ እያንዳንዷን ሰዓት፣ ደቂቃ፣ ሰከንድ ለእውነተኛው እና ለዘላለሙ ቤታችን የሚሆን መልካም ስራን በመስራት እናሳልፈው፡፡ በመረከቧ ውስጥ መሆናችንን ደግሞ እናረጋግጥ ከሷ ዉጪ ሁሉም ጠፊ ነዉና። መልካም ጊዜ
170 viewsedited  08:15
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-28 21:50:43
192 views18:50
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-28 21:50:04 # ለምድነው_መንግስት_ከሰው_ይልቅ_ችግኝ_የሚያስበልጠው
# ከአረንጓዴ_አሻራ_ጀርባ_ምን_እየተካሄደ_ነዉ ?
===============//==================
መልሱን "የሳጥናኤል ጎል ኢትዮጵያ ቁ4" የተሰኘዉ ስለ ሃገራችን እልፍ ሚስጥራትን
የገለጠዉና እየገለጠ ያለዉን መፅሃፍ ገልጠን እንመልከት።
አንብባቹ ስትጨርሱ ለሁሉም አጋሩ።
"ለግዜዉ 66 ቢሊዮን ችግኞች በግልፅም በስዉርም በዚያች ጎላችን በሆነች ሃገር /
በየኢትዮጵያ/ መሬት ላይ ይተከላሉ!"
የG20 አባል ሃገራት እ.አ.አ በ2014 ብራሰልስ ላይ በተካሄደዉ የዝግ ስብሰባ ላይ የዓለም
ምግብ ድርጅት ተወካይ ከተናገሩት ላይ የተወሰደ ንግግር ነዉ።
"...ቀደም ሲል በንግስታችን (የእንግሊዟ ንግስት ኤልዛቤት) አማካኝነት የኢትዮጵያዊያንን
ብቸኛ የተፈጥሮ ምግቦች እንዴት መንጠቅና እንዴት በሌላ መርዛማ ምግብ መተካት
እንደሚቻል፤ የምንነጥቃቸዉን የምግብ አይነቶችም ለምን ለምን ግብዓትነት ልናዉል
እንዳቀድን፤ የኢትዮጵያን ሰፊ የመሬት ክፍሎች በእጃችን ስናደርግ ምን የመሰሉ ተግባራት
እንደምናከናዉን፤ አጠቃላይ የአነጣጠቅ ዘዴና መንገዱ ምን መልክ እንደሚኖረዉ፤ በስፋትና
በዝርዝር ተብራርቶልናል።
...
የእኛንና የልዑላችንን (የሳጥናኤልን) አላማ ለማስፈፀምና መንገድ ጠራጊ ለመሆን
የተሾሙት በዚህ ጉባኤ የተመረቁት ኢትዮጵያዊያን፤ በታቀደዉ መሰረት የአገሪቱን
የመንግስትነት መንበረ ስልጣን ፈጥነዉ ለመቆናጠጥ ያብቃቸዉ እንጂ፤ በአኛ በኩል
እነዚያን ሁሉ ነገሮች በተያዘዉ እቅድ መሰረት በአግባቡ ተግባራዊ ለማድረግ ዝግጁ ነን።
...
በአሁኑ ወቅት በእኛ ድርጅት በኩል ያመረትናቸዉና እያመረትናቸዉ ያሉ ከምግብ ጋር
የተያያዙ በርካታ ረቂቅ ነገሮች አሉ። በድርጅታችን በኩል ካመረትናቸዉ ረቂቅ ነገሮች ዉስጥ
አንዱ በዚያች ጎላችን በሆነችዉ አግር (ኢትዮጵያ) ላይ ለሚካሄደዉ ለውስጥና ለዉጭ
አስደናቂ ግንባታ ከፍተኛ ጠቀሜታ ያላቸዉ እጅግ የረቀቁ ሰዉ ሰራሽ ችግኞችን ነዉ።
ይህ ያመረትነዉ ሰዉ ሰራሽ ችግኝ ለዚያች ሃገር ብቻ ሳይሆን ለመላዉ ዓለም ለመፈፀም
ላቀድነዉ እቅድ ተግባራዊነት አስፈላጊ የሆነ የረቂቅ ቴክኖሎጂ ዉጤት ነዉ።
የግብርና ዘርፍ ጠበብቶችና የብዘሀ ህይወት ሊቃዉንት እንዲሁም የዘረ-መል አጥኚ
ቡድኖች በጋራ ሆነዉ በልዑላችን (ሳጥናኤል) መንፈሳዊ ጭፍሮች ምክርና ድጋፍ እየታገዙ
ይችን የምታዩዋትን... ይች አንድ ናሙና ናት ክቡራን! ይችን የመሰሉ በብዙ ቢሊዮን
የሚቆጠሩ ረቂቅ ሰዉ ሰራሽ ችግኞች ማምረት የሚቻልበት ሁኔታ ፈጥረናል።
የዛሬ ምሩቆች የዚያችን ሀገረ የመንግስትነት ስልጣን ሲይዙ በልማት ስም (በአረንጓዴ
አሻራ ስም) በመንግስትና በህዝቡ ይሁንታ በዚያች
ሃገር የምናስተክላቸዉ ችግኞች ብዙዎቹ በዚህ መልኩ የተዘጋጁ ናቸዉ።
እነዚህ ችግኞች እንደማንኛዉም ችግኝ በስጦታ መልክ የምናበረክትላቸዉ ይሆናል።
የችግኞቹ በዚያች ሃገር መተከል ዋና አላማ ለዛሬ ምሩቆች ኢትዮጵያዊያን ይገለጽላቸዉ
አይገለጽላቸዉ በበኩሌ ባላዉቅም ቅሉ፣ እነዚህን ችግኞች ግን ለግብርና ምርት መዋል
እየቻሉ መዋል ሳይችሉ በቀሩ ሰፋፊ የሃገሪቱ ለም መሬቶች ላይ እንተክላለን እናስተክላለን።
የአየር ንብረት ለዉጥን ለመከላከል፣ የአፈር መሸርሸርን ለመገደብ፣ የደን ሽፋንን ለማብዛት፣
በሚል በኢትዮጵያ ምድር በእርግጥ ይተከላሉ።
እነዚህን ችግኞች በዚያች አገር መትከል ያስፈለገዉ ግን ከተራ የምግብ ሰብልና ከግብርና
ምርት፣ ከደን ጥበቃ፣ ከአረንጓዴነት ወዘተ... ጋር የተያያዘ ተራ ጉዳይ አይደለም! በዋናነት
ለዚያኛዉ እጅግ ወሳኝ ለሆነዉና ወደፊት በዚያች ሃገር ለሚካሄደዉ ዋና አላማ ሲባል ነዉ።
እነዚህ ረቂቅ ችግኞች በራሳቸዉ መንገድ የራሳቸዉን አስተዋፆ ማበርከት የሚችሉ ስለሆኑ
ነዉ።
እያለ ይቀጥላል…
እና ታዲያ አሁን ያለዉ ነገር እንዴት ታዩታላችሁ የስይጣን ተላላኪዎቹም ከሰው ልጅ ይልቅ
ችግኝ በልጦባቸው ሲርመጠመጡ እያየናቸው ነው። ደግሞ እነርሱ ምን ያርጉ አስቀድሞ
የተሰጣቸውን እቅድ ነው እየፈፀሙ ያሉት የሚያሳዝነው ህዝቡ ነው ከዝንብ ማር መጠበቁ
ወደፊትም ለህዝቡ የሚሰጡት አር እንጅ ማር እዳጠብቁ ወገን። ህዝቡም ምን እደሆነ
ባይታወቅም ደንዝዟል ግን ቅዱስ መፅሐፉም የሚለዉ ክፉ ህዝብ ሲነሳ ክፉ ንጉስ ይነግሳል
። ላለንበት ችግር ሁሉ የእያንዳዳችን የሀጥያት ዉጤት ነው። በዚህ ሰአት ኢሄን የምታነቡት
ሁሉ ገና የሚሆነዉ ከዚህ የሚብስ ነው እንጂ የሚቀንስ አይደለም እስከመቼ ካላችሁ
መልካሙ ዘመን(የኢትዮጵያ ትንሳኤ) እስከሚመጣ ድረስ ስለዚህም እራሳችሁን በንስሀ
አዘጋጁ ለራሳችሁ ካወቃችሁበት አትሞኙ ጊዜዉ አብቅቷል ወንድማዊ ምክሬ ነው
የማጋራችሁ ሁሉም ነገር እናተ እድትነቁ በማሰብ ነው። ( ስለምትከታተሉኝ እግዚአብሔር
ይስጥልኝ)
188 views18:50
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-27 22:52:36
አፋር ሰመራ
269 views19:52
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-27 22:52:36 በዓለም ላይ እየደረሱ ያሉ የተፈጥሮ ቁጣዎችን በተከታታይ እንመለከታለን ለግንዛቤ ያክል
==============//=================
በኢትዮጵያ አፋር ውስጥ ባልተለመደ ታይቶ በማይታወቅ በአቧራ ማዕበል ተዉጣለች።
እሺ አሁንስ ጊዜውን እዴት እየተረዳችሁት ነው??
(እነዚህም ጅማሮ ናቸዉ ንስሀ ግቡ ሌላ ማምለጫ የለምና) ቪዲዮዉን ለማየት
266 views19:52
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-24 20:22:53
336 views17:22
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-24 20:22:29 በዓለም ላይ እየደረሱ ያሉ የተፈጥሮ ቁጣዎችን በተከታታይ እንመለከታለን ለግንዛቤ ያክል
==============//=================
04/10/2014 ዓ.ም
በሊቦ ከምከም ወረዳ ሻሞ ቀበሌ በርዶ ቀላቅሎ የጣለ ዝናብ በንብረት ላይ ጉዳት አደረሰ።
ሻሞ ቀበሌ 23 ጎጥ የያዘ ሲሆን በ11ዱ ጎጦች ላይ የበርካታ አርሶ አደር መኖሪያ ቤቶችን ከዝናብና ነፍስ ጋር ቀላቅሎ የጣለዉ በረዶ ከፍተኛና መካከለኛ ጉዳት ማድረሱን የሊቦ ከምከም ወረዳ አደጋ መከላከልና ምላሽ ቡድን መሪ አቶ ሲሰይ ካሳ አብራርተዋል።
አደገዉ የመኖሪያ ቤቶች ላይ ጉዳት ከማድረሱ በተጨማሪ በሰዉ ላይ ቀላል የሚባል ስብራት ማድረሱን አቶ ሲሰይ ተናግረዋል።
የሻሞ ቀበሌ ስራ አስኪያጅ አቶ አግንቶ ዳኛዉ በበኩላቸዉ በደረሰዉ ጉዳት ማዘናቸዉን ገልፀዉ አደጋዉ በእንሰሳት ላይ የሞትና የስብራት ጉዳት ማድረሱን ገልጸዋል።
ስራ አስኪያጁ አክለዉ እንደተናገሩት ከ500 በላይ የሚሆኑ አባዎራዎች ላይ ጉዳት ያደረሰ መሆኑን ተናግረዋል።
የሊቦ ከምከም ወረዳ ግብርና ጽ/ቤት ምክትል ሀላፊ አቶ አለምነዉ ወረታ ጉዳት በደረሰበት ቀበሌ ተገኝተዉ ሰዎችን ያነጋገሩ ሲሆን የደረሰዉን ጉዳት መጠን የሚመለከተዉ ባለሙያ አጣርቶ ወቅቱ ክረምት ስለሆነ መጠለያ ሰለማያገኙ በፋጥነት መፍትሄ እንደሚሰጥ ገልጸዋል።
(አንዘናጋ ንስሀ እንግባ ሌላ ምንም መፍትሄና መዳኛ መንገድ የለም ገና ኢሄ ትንሹ ነው)
318 views17:22
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-18 14:02:31
366 views11:02
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-18 14:02:19 ኢሄ_ግን_ምን_ማለት_ነው?
========//========
ከታች ግን እቅዳቸውን እያስተዋላችሁ ነው። ዋናው እቅዳቸው ሁሉንም ነገር ወደ ዲጂታል መቀየር ሲሆን ህዝቡን እንደ እንስሳ አንድላይ ለመቆጣጠር ይረዳቸዋል ።
ጤና ሚኒስቴር ደግሞ የህክም መረጃዎችን በዲጂታል ለማረግና ህዝቡም በማስተር ካርድ ለማስጠቀም ተፈራርሚያለው ብሎናል ።
አላማውም እንግዲ የኮ ቪ ድ ን ክ ት ባ ት የተከተቡና ያልተከተቡትን ለመለየት ቀላል ይሆንላቸዋል ማለትነዉ ለዚህም እደሆነ ተናግረዋል ። ሲፈልጉ ደግሞ ከባንክ ጋር ያያይዙትና ካልተከተባችሁ ብር አታወጡም ይሉናል እዳሁኑ ፌክ አሰራለው ምናም ማለት ይቀራል ማለት ነው ምክንያቱም ዲጂታል ስለሚሆን።
የዩሐንስ ራዕይ ምዕራፍ 13
16: ታናናሾችና፡ ታላላቆችም፡ ባለጠጎችና፡ ድኻዎችም፡ ጌቶችና፡ ባሪያዎችም፡ ኹሉ ፡ በቀኝ፡ እጃቸው፡ ወይም፡ በግንባራቸው፡ ምልክትን፡ እንዲቀበሉ
17: የአውሬዉም፡ ስም፡ ወይም፡ የስሙ፡ ቁጥር፡ ያለው፡ ምልክት፡ የሌለበት፡ ማንም፡ ሊገዛ፡ ወይም፡ ሊሸጥ፡ እንዳይችል፡ ያደርጋል፡ ጥበብ፡ በዚህ፡ አለ
18: አእምሮ፡ ያለው፡ የአዉሬውን፡ ቁጥር፡ ይቁጠረው፡ ቁጥሩም፡ የሰዉ፡ ቁጥር፡ ነውና፡ ቁጥሩም፡ ስድስት፡ መቶ፡ ስልሳ፡ ስድስት፡ ነዉ።
እንግዲ ትንቢቱ ይፈፀም ዘንድ ግድ ነው ብቻ የትምቢት መፈፀሚያ እንዳንሆን ተግቶ መፀለይ ነው!!!
337 views11:02
ክፈት / አስተያየት ይስጡ