ከተለያዩ መገናኛ ብዙሃን የተሰባሰቡ ወቅታዊ መረጃዎችን @tikvahethmagazine ላይ ማግኘት ትችላላችሁ ፦
- የዎላይታ ማህበረሰብ ቴሌቪዥን ከኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለሥልጣን ህጋዊ ፈቃድ ማግኘትቱ ተገልጿል።
- ለነባርና ለአዲስ ሠራተኞች የሙያ ማረጋገጫ ምዘና የሚወስዱበት ሥርዓት መዘጋጀቱ ተገልጻል።
- የቀድሞው የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ቢላሉል ሀበሻ ማህበረሰብ ሙዚየምን ጎብኝተዋል።
- የቀድሞው የግንቦት ሰባት ከፍተኛ አመራር የነበሩት አንዳርጋቸው ፅጌ የኢሳት ዋና ስራ አስኪያጅ በመሆን ስራ ጀምረዋል ተብሏል።
- በቦሌ ለሚ ኢንደስትሪ መንደር እና አካባቢው በተፈፀመ የከፍተኛ ኃይል ተሸካሚ ምሰሶ ስርቆት ለቀናት ምክንያት ተቋርጦ የነበረው የኤክትሪክ ኃይል ከአመሻሽ ጀምሮ ወደስራ ይገባል ተብሏል።
- ደቡብ ሱዳን ለአፍሪካ ህብረት የሚጠበቅባትን የ9 (ዘጠኝ) ሚሊዮን ዶላር አመታዊ መዋጮ መክፈሏ ተነግሯል።
ሀገራዊ እና ዓለም አቀፋዊ ጉዳዮችን የሚመልከቱ ጠቃሚ ናቸው የተባሉ መረጃዎችን (ምንጮቻው ተገልፆ) በ @tikvahethmagazine በኩል ተሰባስበው ማግኘት ትችላላሁ!