#BDU የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ 60ኛ ዓመት የምስረታ በዓል አስመልክቶ በ7 ቋንቋዎች ፦ - አማርኛ፣ - አፋን ኦሮሞ፣ - ግዕዝ፣ - እንግሊዝኛ፣ - ቻይንኛ፣ - አረብኛ እና ፈረንሳይኛ መልዕክት አስተላልፏል ። ዩኒቨርሲቲው አሁን ላይ በሰባቱም ቋንቋዎች በተለያየ ደረጃ ተማሪዎችን እያሰለጠነ የሚገኝ ትልቅ ተቋም ሆኗል፡፡ Via Bahir Dar University 1.4K views14:32