Get Mystery Box with random crypto!

የፓስፖርት አገልግሎት (passport service)

የቴሌግራም ቻናል አርማ ethiopianpassportservice — የፓስፖርት አገልግሎት (passport service)
የቴሌግራም ቻናል አርማ ethiopianpassportservice — የፓስፖርት አገልግሎት (passport service)
የሰርጥ አድራሻ: @ethiopianpassportservice
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 168
የሰርጥ መግለጫ

ፓስፖርት ለማሳደስ፣አዲስ ለማውጣት፣የስም እና የእድሜ ማስተካከያ ለማድረግ በቤትዎ ሆነው ቀጠሮ ሳይንገላቱ ይያዝሎታል፡፡ የበለጠ ለማወቅ 0966815909 ዮኒ ብለው ይደውሉ

Ratings & Reviews

3.00

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

2

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2022-05-24 10:19:11
158 views07:19
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-06 22:52:42
#ፓስፖርት

የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ፥ የፓስፖርት አገልግሎት ለማግኘት በኦንላይን ላይ ቀጠሮ አስይዘው በተለያየ ምክንያት የቀጠሮ ጊዜ ያለፈባቸው ተገልጋዮች ከዚህን ቀደም በቅጣት በማንኛውም የስራ ቀን አገልግሎት ሲያገኙ መቆየታቸውን ገልጾ ከፊታችን ሰኞ ግንቦት 1 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ ግን በስራ ሰዓት አርብ አርብ ቀን ብቻ በቅጣት አገልገሎት የሚያገኙ መሆኑን አሳውቋል።

ተገልጋዮች ይህን አውቀው በዕለቱ ብቻ እንዲገኙ መልዕክት አስተላልፏል።

በተጨማሪም ፦ የቀጠሮ ጊዜያቸው ከ1 ወር በላይ ያለፈባቸው ተገልጋዮች #በኦንላይን ላይ ዳግም ማመልከት እንዳለባቸው ገልጿል።

#ማስታወሻ፦ ከዚህ ቀደም " የኢሚግሬሽን ዜግነትና ወሳኝ ኩነት ኤጀንሲ " ይባል የነበረው ተቋም ስያሜው የፌዴራል መንግስት አስፈፃሚ አካላትን ሥልጣንና ተግባር ለመወሰን በወጣው አዋጅ 1263/2014 ዓ.ም መሠረት " የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት / Immigration and citizenship service " በሚል ስያሜ ተቀይሯል።
214 views19:52
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-01-27 19:42:06 " የዱባይ በረራ ቅዳሜ ይጀምራል " - የኢትዮጵያ አየር መንገድ

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከመጪው ጥር 21 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ ተቋርጦ የነበረውን በረራ ወደ ዱባይ እንደሚጀምር ዛሬ አሳውቋል።

ተጓዦች የጉዞ ምዝገባ ለመያዝ ይህንን https://www.ethiopianairlines.com/aa/ethiopian-app ማስፈንጠሪያ መጠቀም እንደሚችሉ አየር መንገዱ ጨምሮ ገልጿል።
285 views16:42
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-11-22 13:40:12
ኤጀንሲው የሰነድ ማረጋገጫ ማህተም አሰራርን ቀየረ።

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የወሳኝ ኩነት ምዝገባ እና መረጃ ኤጀንሲ እየተበራከተ የመጣውን ሰነድ አስመስሎ የመስራት ወንጀል ለመቀነስ ኤጀንሲው በሚሰጣቸው የልደት፣ የጋብቻ ፣ የፍቺ ፣ የያላገባ እንዲሁም ሌሎች ማስረጃዎች አገልግሎት ሲሰጥበት የነበረውን የማረጋገጫ አሰራር በዘመናዊ አሰራር በመተካት ፎርጀሪ እያደረሰ ያለውን ኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ ጉዳት ለመቀነስ የበኩሉን ጥረት እያደረገ እንደሚገኝ አሳውቋል።

ተቋሙ በዋና መስሪያ ቤት የሚሰጠውን ለፖስፖርት አገልግሎት፣ ለውጭ ሃገራት የቪሳ ጥያቄ ፣ ለተለያዩ የውጭ እና የሃገር ውስጥ ጉዳዮች የሚውሉ ማስረጃዎች የሚረጋገጥበትን የቀድሞ የማህተም አሰራር በማስቀረት በውጭ ሃገር አሰርቶ ባስገባው ዘመናዊ የሆሎግራም ማረጋገጫ አሰራር ከዛሬ ህዳር 13 2014 ዓ.ም ጀምሮ በመተካት ተግባራዊ ያደርጋል።

ይህ አሰራር ከፖስፖርት እና ከውጭ ጉዳዮች ጋር ተያይዞ በየቦታው ተመሳስሎ በመስራት ለማለፍ የሚሞከሩ ሌብነቶች ኤጀንሲውን እንዳያልፉ እገዛ የሚያደርግ እንደሚሆን ታምኖበታል።

በተያዘው በጀት ተቋሙ የሚሰጣቸውን ሰርተፍኬቶች የደህንነት ደረጃ ከፍ ለማድረግ አዲስ የPersonalization ቴክኖሎጂ ባላቸው ፕሪንተሮች ለመተካት ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ እንደሚገኝ ገልጿል።

ምንጭ፦ ወ/ኩ/ም/መ/ኤጀንሲ
405 views10:40
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-11-16 09:55:21 የፓስፖርት አገልግሎት (passport service) pinned a photo
06:55
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-08-31 17:58:37 #Ethiopia: e-visa Service Resumed

Ethiopian immigration office has announced that e-visa service has resumed so you can apply your visa to Ethiopia online now.

It is recalled Ethiopian Immigration has suspended issuance of visa on arrival and E-Visa provision for all passengers since 18 June 2021.
Link https://www.evisa.gov.et/visa/apply

Important Notice: There are some fraud websites which have similar look and feel with official e-Visa website.
550 views14:58
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-08-09 15:32:32
ነጋዴ ነኝ አስቸኳይ ለማሳደስ ምን ማሟላት አለብኝ
579 views12:32
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-07-26 13:17:06
7 ተጨማሪ የፓስፖርት መቀበያ ቦታዎች ይፋ ሆኑ።

የኢትዮጵያ ኢሚግሬሽን፣ ወሳኝ ኩነት ኤጀንሲ 7 ተጨማሪ የፓስፖርት መቀበያ ቦታዎችን ዛሬ ይፋ አድርጓል።

ከዚህን ቀደም የፖስፖርት መቀበያ ቦታ ዋናው ፖስታ ቤት ብቻ እንደነበር አስታውሷል።

አገልግሎቱን ተደራሽ ለማድረግ ተጨማሪ ፓስፖርት መቀበያ ቦታዎች በማስፈለጋሸው 7 ተጨማሪ የመቀበያ ቦታዎች ይፋ ሆነዋል ብሏል።

ከታች በተዘረዘረው የስም መነሻ ፊደል መሠረት ፓስፖርት መቀበል እንደሚቻል ኤጀንሲው አሳውቋል።

- ዋናው ፖስታ ቤት ፊደል ፦ የስም መነሻ ፊደል፡ A, M, Q, R, S, X,Y,Z

- አራት ኪሎ ፖስታ ቤት :- የስም መነሻ ፊደል፡ E,F

- አራዳ ፖስታ ቤት :- የስም መነሻ ፊደል፡ B,C,D

- ልደታ ፖስታ ቤት :- የስም መነሻ ፊደል፡ G,H,I

- ሰንጋ ተራ ፖስታ ቤት :- የስም መነሻ ፊደል፡ J,K,L

- አፍሪካ ጎዳና(ደንበል) ፖስታ ቤት :- የስም መነሻ ፊደል፡ N,O,P

- ካዛንችስ ፖስታ ቤት :- የስም መነሻ ፊደል፡ T,U,V,W
645 views10:17
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-06-20 14:58:30 #INVEA

ቀደም ሲል በ www.evisa.gov.et ድህረ-ገጽ ላይ ሲሰጥ የቆየው የኤሌክትሮኒክስ ቪዛ እና ተያያዥ የመዳረሻ ቪዛ አገልግሎት በድህረ-ገጹ ላይ የተለያዩ ማስተካክያዎችን እየተደረገ በመሆኑ፣ ከቪዛ ጋር ተያያዥነት ላላቸው ማንኛውም ጥያቄዎች በአቅራቢያችሁ የሚገኙትን የኢትዮጵያ ኤምባሲና ቆንስላዎችን አናግሩ ሲል የኢትዮጵያ ኢሚግሬሽንና ወሳኝ ኩነት
530 views11:58
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-06-02 22:32:37
በተለያዩ መንግስታዊ ላልሆኑ ድርጅቶች ተቀጥረው ለአጭር ግዜ የሰበዓዊ አገልግሎት ስራ ለሚሰሩ ግለሰቦች የሚሰጠው የቪዛ ጊዜ ተራዘመ።

ከዚህ ቀደም ለ1 ወር ይሰጥ የነበረ የNGO ቪዛ ከትላንት ጀምሮ ለ3 (ሦስት) ወር እንደሚሰጥ የኢሚግሬሽን እና ወሳኝ ኩነት ኤጀንሲ አሳውቋል።

ለተጨማሪ ግዜ ቪዛቸው እንዲራዘም ለሚጠይቁ ድርጅቶች ለኤጀንሲው ጥያቄ ሲያቀርቡ የሚራዘም ይሆናል ተብሏል።

ከዚህ ቀደም የሰብዓዊ አገልግሎት ስራ የሚሰሩ ግለሰቦች የ1ወር የቪዛ ጊዜ ይዘው ገብተው ስራቸውን ካልጨረሱና የይራዘምልን ጥያቄ ባቀረቡ ወቅት ይራዘምላቸው ነበር።
606 views19:32
ክፈት / አስተያየት ይስጡ