Get Mystery Box with random crypto!

በዓለ #ጰራቅሊጦስ_ሀብተ_መንፈስ_ ቅዱስ ለሐዋርያት የተሰጠበት፤ ብዙ ሺሕ ምእመናን #የሥላሴን ልጅ | Ethiopian orthodox mezemur

በዓለ #ጰራቅሊጦስ_ሀብተ_መንፈስ_ ቅዱስ ለሐዋርያት የተሰጠበት፤ ብዙ ሺሕ ምእመናን #የሥላሴን ልጅነት ያገኙበት ዕለት በመኾኑ ‹የቤተ ክርስቲያን የልደት ቀን› ተብሎ ይጠራል፡፡ በዓሉ ከዘጠኙ የጌታችን የመድኀኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ዐበይት በዓላት አንዱ ነው
#እንኳን_ለበዓለ_ጰራቅሊጦስ_በሰላም_አደረሳችሁ

#መልካም_ዕለተ_ሰንበት

አጫጭር ኦርቶዶክሳዊ ትምህርቶች
•➢ ለማግኘት //

@Enatachn_mareyam
@Enatachn_mareyam