የሰርጥ አድራሻ:
ምድቦች:
ጤና
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች:
3.33K
የሰርጥ መግለጫ
ETHIOPIAN FOOD AND DRUG AUTHORITY /EFDA/
This is EFDA'S official Telegram Channel
For more updates please visit
Free call 8482
join the Channel
t.me/ethiopianfoodanddrugauthority
Ratings & Reviews
Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.
5 stars
0
4 stars
0
3 stars
0
2 stars
0
1 stars
2
የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች
2022-09-01 11:31:58
228 views08:31
2022-08-25 12:11:23
የኢትዮጵያ የምግብና መድኃኒት ባለሥልጣን ዋና የዳይሬክተር ወ/ሪት ሄራን ገርባ አንጋፋውን የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ጎበኙ።
የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት በአዲስ መልክ በማደራጀት አዳዲስ የሚዲያ መሳሪያዎችን በመግጠም የመረጃ ተደራሽነትን ለማረጋገጥ የሚሠራውን ስራ በመጎብኘት የባለሥልጣን መስሪያቤቱ የጤና ግብዓት ቁጥጥር መረጃዎች ወጥነት ባለው መልኩ ለህብረተሠቡ በማድረስ የቁጥጥሩ ባለቤት እንዲሆን ለማድረግ በቅነጅት ለህብረሰቡ መረጃ እንዲደርሰው ለማድረግ ከኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት የበላይ ኃላፊዎች ጋር ውይይት በማድረግ በቀጣይ በጋራ በመሆን የምግብ ደህንነት፣በመድኃኒት ደህንነት ፣ጥራትና ፈዋሽነት፤በህክምና መሳሪያዎች ጥራትና ውጤታማነት ጉድለት እንዲሁም ሌሎች ቁጥጥር በሚደረግባቸው ምርቶች በህብረሰባችን ላይ ጉዳት እንዳያደርሱ ቀጣይነት ያለው መረጃ ለማድስ ውይይት በማድረግ በጋራ በመስራት ለህብረተሰቡ ግንዛቤ በመፍጠር የቁጥጥሩ ባለቤት እንዲሆን ለማድረግ እንደሚሰራ ተገለጸ።
692 viewsedited 09:11
2022-08-12 18:43:50
በ2014 በጀት ዓመት የኮቪድ ክትባትን ጨምሮ የመድኃኒቶችን ደህንነት ቁጥጥርና ክትትል በማድረግ ፣የምግብ ላብራቶሪን በአዲስ መልክ በማደራጀት የተለያዩ ምርመራዎችን እንዲጀምር ከማድረግ አኳያ፣በምግብ ምርት ላይ ቁጥጥር በማድረግ የማስተካከያ እርምጃዎችን ከመውሰድ አንጻር ፣በአዲስ አበባ ደረጃ ከትንባሆ ጭስ ነጻ የማድረግ ፕሮጀክት በማስጀመር ከባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር ህብረተሰቡን በማሳተፍ እንዲሁም በሁሉም የከተማ አስተዳደር ባለቤትነት ተወስዶ መሰራት መጀመሩ፣ህገወጥ በምግብና በጤና ግብዓት ምርቶች ላይ ቁጥጥር በማድረግ አጥፊዎችን በህግ ተጠያቂ ከማድረግ አኳያ ፣በኮሙኒኬሽን ስራ፣ የተቋሙ የዲጂታላይዜሽን ስራዎች ፣የማህበራዊ ኃላፊነትን ከመወጣት አንጻር የተሰሩ ስራዎች እና ሌሎች የላቀ አፈጻጸም የተገኘባቸው ስራዎች መሆናቸው በመግለጽ ተመክሮችው ተቀምረው ሊሰፉ እንደሚገባቸው የባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ዋና ዳይሬክተር ወ/ሪት ሄራን ገርባ አስታውቀዋል፡፡
1.4K views15:43
2022-08-12 16:16:17
1.1K views13:16
2022-08-12 14:52:18
1.1K views11:52