የሰርጥ አድራሻ:
ምድቦች:
ጤና
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች:
3.49K
የሰርጥ መግለጫ
ይህ በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የህ/ጤ/ሳ/ኮ ተማሪዎች የቴሌግራም ቻናል ነው። ማንኛውንም ተማሪን👷👨🏫 👩🏫 የሚመለከት ጥያቄ እንዲሁም አስተያየት ከታች ያሉትን ሊንኮች በመጫን ማቅረብ ይችላሉ።
@Kidussewa
@tikenatiye
@PatieenTt
@yachinkennafaki
👉 ትኩረት ለተማሪዎች 👈
Ratings & Reviews
Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.
5 stars
0
4 stars
1
3 stars
1
2 stars
0
1 stars
1
የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች
2022-08-30 22:04:36
#ተማሪ ራሔል ወንድሙ ATM Card ስለጠፋባት ያገኛችሁ ተማሪዎች ህብረት ቢሮ በማምጣት ትብብር አድርጉላት
ትኩረት ለተማሪዎች
የተማሪዎች ህብረት
@uogcmhsstudentsunion
#ለወዳጅዎ_ያጋሩ
772 views19:04
2022-08-29 11:15:02
#ማስተካከያ
የእረፍት መውጫ ቀንና የአዲስ ወሰነ ትምህርት መጀመሪያ አስቀድመን ባወጣነው መረጃ መሠረት ጳጉሜ 1 አዲሱ ወሰነ ትምህርት እንደሚጀምር እና እረፍት አይኖርም የተባለውም ከነሀሴ 30 በኋላ እንጂ የዩኒቨርስቲ መግቢያ ፈተና በሚሰጥበት ወቀት ሁሉም ተማሪ የህክምና ተማሪዎችን ጨምሮ ከግቢ እንደሚወጣ እናሳውቃለን ። ስለሆነም ሁሉም ተማሪ ከጳጉሜ 1 ጀምሮ ፈተናው እስከሚሰጥበት ጊዜ ድረስ ትምህርታችሁን በተረጋጋ ሁኔታ እንድትከታተሉ ከወዲሁ እናሳስባለን ።
ትኩረት ለተማሪዎች
የተማሪዎች ህብረት
@uogcmhsstudentsunion
#ለወዳጅዎ_ያጋሩ
2.0K viewsedited 08:15
2022-08-29 09:20:03
#አዲስ መርጃ
እንደሚታወቀው በብዙ ተማሪዎች ጥያቄ የነበረው እና ውዝግብ ሲፈጥር የነበረው የእረፍት ጉዳይ በደረሰን መረጃ መሰረት ሁሉም ተማሪ እስከ ነሀሴ 29 ድረስ አሁን የተጀጀመመረውን ሴሚስተር አጠናቆ ነሀሴ 29 አዲስ ሴሚስቴር ይጀምራል። ስለሆነም የእረፍት ጊዜ አለመኖሩን እናሳውቃለን።
የተማሪዎች ህብረት
@uogcmhsstudentsunion
#ለወዳጅዎ_ያጋሩ
2.0K viewsedited 06:20
2022-08-28 08:11:27
#የተማሪ ረቂቅ ምግባሩ ID ካርድ እና ATM ስለጠፋባት ያገኛችሁ ተማሪዎች ህብረት ቢሮ በማምጣት ትብብር አድርጉላት
ትኩረት ለተማሪዎች
የተማሪዎች ህብረት
@uogcmhsstudentsunion
#ለወዳጅዎ_ያጋሩ
646 views05:11
2022-08-27 11:35:44
ተማሪ ማስተዋል ሞሲሳ ID ካርድ ስለጠፋባት ያገኛችሁ ተማሪዎች ህብረት ቢሮ በማምጣት ትብብር አድርጉላት
ትኩረት ለተማሪዎች
የተማሪዎች ህብረት
@uogcmhsstudentsunion
#ለወዳጅዎ_ያጋሩ
1.0K views08:35
2022-08-27 11:32:39
#ውድ ተማሪዎች
በግቢ ውስጥ የእረፍት መውጫ ቀን የዲፓርትመንት ሄዶቻችሁ ጋር በመነጋገር የሚወሰን ስለሆነ የዲፓርትመንት ሄዶቻችሁን አናግሩ ።በዚህ ጉዳይ አዲስ መረጃ እንደደረሰን የምናሳውቅ ይሆናል ።
ትኩረት ለተማሪዎች
የተማሪዎች ህብረት
@uogcmhsstudentsunion
#ለወዳጅዎ_ያጋሩ
1.1K views08:32
2022-08-27 10:49:55
ለእግር ኳስ አፍቃሪያን በሙሉ
እነሆ የGC cup ውድድር በ TTP site ዛሬ(ቅዳሜ) ጠዋት የጀመረ ሲሆን ሁላችሁም የግቢያችን ተማሪዎች ፖሊስ ካምፕ ካለው ሜዳ እየመጣችሁ እንድትታደሙ ጋብዘናችኋል።
ትኩረት ለተማሪዎች
የተማሪዎች ኅብረት
1.0K viewsedited 07:49
2022-08-25 22:40:04
እንኳን ደስ አላችሁ!
************************
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የ2014 ዓ.ም ተመራቂ ተማሪዎችን ነሀሴ 28/2014 ዓ.ም በድምቀት ያስመርቃል፡፡ በዕለቱ በተለያዩ መርሀ- ግብሮች ተምረው ትምህርታቸውን ያጠናቀቁ ከ5531 በላይ ተማሪዎች በቅድመ- ምረቃና በድህረ- ምረቃ ፕሮግራሞች ይመረቃሉ፡፡
ውድ እጩ ተመራቂ ተማሪዎቻችን፣ የተመራቂ ቤተሰቦች፣ መምህራን እና አጠቃላይ የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ አካላት እንኳን ደስ አላችሁ!
የምረቃ ስነ ስርዓቱ በዋልታ ቴሌቪዥን በቀጥታ ስርጭት ስለሚተላለፍ መርሀ ግብሩን በቦታው ተገኝታችሁ መታደም ያልቻላችሁ ፕሮግራሙን በቀጥታ በዋልታ ቴሌቪዥን መከታተል የምትችሉ መሆኑን ከወዲሁ ለመግለጽ እንወዳለን፡፡
**********************
ለልህቀት እንተጋለን
ህዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት
ነሀሴ 18/2014 ዓ.ም
1.4K views19:40
2022-08-25 20:30:29
#ማሳሰቢያ
በግቢ ውስጥ የእረፍት መውጫ ቀንን አስመልክቶ እስካሁን የተባለ ነገር ስለሌለ ተረጋግታችሁ ትምህርታችሁን እንድትከታተሉ ስንል እናሳስባለን ።በዚህ ጉዳይ አዲስ መረጃ እንደደረሰን የምናሳውቅ ይሆናል ።
ትኩረት ለተማሪዎች
የተማሪዎች ህብረት
@uogcmhsstudentsunion
#ለወዳጅዎ_ያጋሩ
1.4K views17:30
2022-08-24 08:30:33
ተማሪ ትግስት ደስያለው ID ካርድ ስለጠፋባት ያገኛችሁ ተማሪዎች ህብረት ቢሮ በማምጣት ትብብር አድርጉላት
ትኩረት ለተማሪዎች
የተማሪዎች ህብረት
@uogcmhsstudentsunion
#ለወዳጅዎ_ያጋሩ
1.6K views05:30