የሰርጥ አድራሻ:
ምድቦች:
ሃይማኖት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች:
10.47K
የሰርጥ መግለጫ
ይህ ቻናል የተለያዩ በዓለም ላይ የተከሰቱ ክስተቶችን ከኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን መልዕክት ጋር የሚያነፃፅር ነው። ይህ የዋናው የራዕይ ዩሐንስ 20 ግሩፕ ቅርንጫፍ ቻናል ነው።
Ratings & Reviews
Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.
5 stars
0
4 stars
1
3 stars
0
2 stars
1
1 stars
1
የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች
2023-07-05 22:34:39
እግዚአብሔርን ለማወቅ ባልወደዱት መጠን፥እግዚአብሔር የማይገ፟ባ፟ውን ያደርጉ ዘንድ ለማይረባ አእምሮ አሳልፎ ሰጣቸው
ወደ ሮሜ 1፥28
546 viewsedited 19:34
2023-07-05 08:28:57
2.4K views05:28
2023-07-05 08:27:46
#ሸዋሮቢት
የሸዋሮቢት ከተማ አስተዳደር ጸጥታ ዘርፍ ኃላፊ አቶ አብዱ ሁሴን መገደላቸውን የከተማው አስተዳደር አሳወቀ።
የከተማ አስታዳደሩ ፤ አቶ አብዱ የተገደሉት " ድንገት ማንነታቸው ባልታወቀ ግለሰቦች ነው " ብሏል።
ግድያው የተፈፀመባቸው የመንግስት ኃላፊነታቸውን ለመወጣት ሲሰሩ መፈፀሙን የገለፀው አስተዳደሩ ግድያውን በተመለከተ ዝርዝር መረጃ ይፋ አላደረገም።
በሌላ በኩል ፤ የከተማው ጊዜያዊ የጸጥታ ኮማንድ ፓስት ባወጣው አስቸኳይ መግለጫ የሰዓት ገደብ ጥሏል።
2.4K viewsedited 05:27
2023-07-05 08:27:11
2.3K views05:27
2023-07-03 21:09:54
እስራኤል በዌስት ባንክ በ20 አመታት ውስጥ ከባድ የተባለውን ጥቃት ፈጸመች
እስራኤል በዌስት ባንክ ጄኒን ከተማ ሰንዝራዋለች በተባለው ከባድ ጥቃት ሰዎች ተገድለዋል።
እስራኤል በድሮን እና በመቶዎች በሚቆጠሩ ወታደሮች በመታገዝ በፈጸመችው ጥቃት፣ ስምንት ሰዎች መገደላቸውን ሮይተርስ ዘግቧል።
ግጭቱ በጄኒን ብርጌድ እና በእስራኤል ወታደሮች መካከል ቀኑን ሙሉ ሲካሄድ መቆየቱ ተዘግቧል።
3.2K views18:09
2023-07-01 20:02:02
በኬንያ በደረሰ የመኪና አደጋ የ51 ሰዎች ህይወት አለፈ
በምዕራብ ኬንያ ኮንቴይነሮችን የጫነ ተሽከርካሪ ከመንገድ በመውጣት ከፍተኛ አደጋ አድርሷል። በአደጋው ቢያንስ 51 ሰዎች መሞታቸውን ፖሊስ እና የዐይን እማኞች ተናግረዋል።
አርብ አመሻሽ ላይ የደረሰው አደጋ ከዋና ከተማይቱ ናይሮቢ በስተሰሜን ምዕራብ አቅጣጫ 200 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘው ሪፍት ቫሊ ከተማ ሎንዲያኒ አቅራቢያ በተሽከርካሪ አደጋ በሚታወቅ ስፍራ ላይ ነው።
በስፍራው የነበሩ የፖሊስ መኮንኖች 51 አስከሬን ቢቆጥሩም ተጨማሪ ሰዎች በፍርስራሹ ተይዘዋል ተብሎ ታምኗል። የኬንያ ቀይ መስቀል ማህበር ቅዳሜ እለት 32 ሰዎች ቆስለው ሆስፒታል መግባታቸውን ገልጾ ኬንያውያን ደም እንዲለግሱ ጠይቋል።
የጣለው ከባድ ዝናብ የነፍስ አድን ስራውን ያቋረጠ ሲሆን፤ ሰዎች በተሰበሩ ተሽከርካሪዎች ውስጥ መውደቃቸውም ተገልጿል።
4.3K views17:02
2023-06-30 21:24:18
4.3K views18:24
2023-06-28 15:50:24
ትግራይ
በትግራይ ክልል እስካሁን ከ718 በላይ ዜጎች በርሀብ መሞታቸውን ዘጋርዲያን ዘግቧል። ከእነዚህ ውስጥ 350 የሚሆኑት በአንድ ዞን ብቻ የሞቱ ናቸው ብሏል።
5.7K viewsedited 12:50
2023-06-28 15:47:04
4.7K views12:47
2023-06-23 08:39:37
8.8K views05:39