2022-05-24 14:08:50
እነሆ!!
ደረሰ! ደረሰ! ደረሰ !
❝ወንጂዋን የወጣቶች ኪነጥበብ ማዕከል ❞
ታላቅ እና ልዩ የኪነጥበብ ድግስ ዝግጅት
በጉጉት እና በጭልፊት ሲጠበቅ የነበረው የኪነ ጥበብ ቀናችን ደረሰ !
በወርሃ ግንቦት የኪነጥበብ ድግስ አላማረዎትም ?እንግዲያስ ይህንን አምሮትዎን ለማርካት ❝ወንጂዋን የወጣቶች ኪነጥበብ ማዕከል ተማሪዎች ❞
ህብር የሥነጽሑፍ መርሃግብር በሚል ርዕስ ወሩን ሙሉ ሲደክሙ ሲለፋ የዋሉበትን የጥበብ ማዕድ እንካችሁ መጥታችሁ ተቋደሱልኝ ሲሉ አቅርበዋል ።
ገጣሚው ብዕሩን ስሎ ፤ ሙዚቀኛው ድምፁን አለስልሶ ፤ ቲያትረኛው ሙሉ ዝግጅቱን ጨርሶ እናንተን ሊያዝናና ቁም ነገር ሊያስጨብጥ በወርሃ ግንቦት 28 ቀን ቆርጦ እናንተን እየተጠባበቀ ይገኛል ። ግንቦት 28 እሁድ ዕለት ከ8 ሰዓት በኃላ ቀጠሮዎ እኛ ጋር ብቻ ይሁን ።
" ቀርተው ከሚቆቹ መተው እርካታዎን ያጣጥሙ"
አዘጋጅ ~> "ወንጂ ዋን የኪነ_ጥበብ ማዕከል ተማሪዎች"
መግቢያ 30 ብር ብቻ
አድራሻ_______ወንጂ ገፈርሳ መዘጋጃ አዳራሽ
ቀን _ ግንቦት 28
ከ8 ሰዓት ጀምሮ
130 views11:08