እየተባለ እንዲወራ የተፈለገው "ህዝቡ ምን ይላል" የሚል የልብ ትርታ መለኪያ እንደሆነ በፖለቲካው ዘርፍ ረጅም እድሜን ያስቆጠሩ ምሁራን እየተናገሩ ነው።ለነገሩ አሁን የልብ ትርታችን በኑሮ ላይ ሆኗል። ከሽዎች ሞት በኋላ ነገሮች በቅፅበት የተቀየሩት "ህውሃት እንዲተርፍ ተፈልጎነው" መባሉንስ ስንሰማ መቼ ገረመን 1.7K views04:21